መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
ማህደር
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Thursday, September 28, 2023
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Telegram
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
Author Name
ብርሃኑ ፈቃደ
Total Articles by the Author
1111 ARTICLE
ለኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ማስፋፊያ ተነሱ የተባሉ አባወራዎች አቤቱታችን ሰሚ አጣ አሉ
ዜና
ብርሃኑ ፈቃደ
-
November 8, 2020
ለኦሮሚያ ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ማስፋፊያ ግንባታ ከይዞታቸው እንዲነሱ ማስታወቂያ የደረሳቸው 37 አባወራዎች ያቀረቡት ቅሬታ ሰሚ ማጣቱን ገለጹ፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የላኩት ደብዳቤ ተመላሽ እንደተደረገባቸውም ተናግረዋል፡፡
‹‹ኢትዮጵያ 2050›› የ30 ዓመታት መፍትሔ የተለመ የምሁራን ስብስብ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
November 4, 2020
ከምሕንድስና፣ ከኢኮኖሚ፣ ከግብርና ብሎም ከልዩ ልዩ አካዴሚ በተለይም ከሳይንስ፣ ከቴክኖሎጂና ከማኅበረሰብ ጥናት ዘርፎች በሙያቸው አማካይነት የተሰባሰቡ ምሁራን ለመጪዎቹ ሰላሳ ዓመታት የኢትዮጵያን ግዙፍ ችግሮችና መልካም ዕድሎች በመቃኘት የመፍትሔ ሐሳቦችን የሚያመላክቱበት መድረክ እየፈጠሩ ነው፡፡
ከውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት 1.1 ቢሊዮን ዶላር ቢገኝም የ12 በመቶ ቅናሽ መመዝገቡን ተመድ ይፋ አደረገ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
November 1, 2020
በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የንግድና ልማት ጉባዔ ይፋ የተደረገው ሪፖርት፣ እ.ኤ.አ. በ2020 ግማሽ ዓመት ኢትዮጵያ 1.1 ቢሊዮን ዶላር ያስመዘገቡ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን መሳብ እንደቻለች አመላከተ፡፡ የተመዘገበው መጠን ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት አኳያ የ12 በመቶ ቅናሽ አሳይቷል፡፡
የአዲስ አበባ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት አሥር አመራሮችን ከኃላፊነት ያነሳበት መንገድ ጥያቄ አስነሳ
ዜና
ብርሃኑ ፈቃደ
-
November 1, 2020
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ሥር የተዋቀሩ ዳይሬክቶሬቶችንና የሥራ ሒደት ክፍሎችን ሲመሩ የነበሩ ኃላፊዎች ድንገት ለስብሳባ ተጠርተው ከኃላፊነታቸው መሳታቸው እንደተነገራቸው የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡
የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች የታሪፍ ማስተካከያ ካልተደረገ ሥራ እንደሚያቆሙ አስጠነቀቁ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 28, 2020
የኢትዮጵያ የፈሳሽ ጭነት ማጓጓዣ ባለንብረቶች ማኅበር አባላት፣ ለነዳጅ አቅርቦት የሚከፈለው ዝቅተኛ መሆንና የተሽከርካሪ ወጪዎች አለመጣጣም ለከፍተኛ ኪሣራ ከመዳረግ አልፎ በዘርፉ ለመቆየት የህልውና ሥጋት እየሆነባቸው በመምጣቱ ምክንያት፣ መንግሥት ተገቢውን የታሪፍ ማስተካከያ በማድረግ ካልታደጋቸው፣ ከጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ ሥራ ለማቆም እንደሚገደዱ አስጠነቀቁ፡፡
የፈሳሽ ትራንስፖተሮች ከጥቅምት 30 በኋላ ሥራ እንደሚያቆሙ አስታወቁ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 27, 2020
የፈሳሽ ትራንስፖርተሮች መንግሥት ተገቢውን የተመን ዋጋ ማስተካከያ ካላደረገ ከጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. በኋላ ሥራ እንደሚያቆሙ አስታወቁ፡፡
በሩብ ዓመቱ ከውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ግማሽ ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 21, 2020
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የሦስት ወራት አፈጻጸሙን በማስመልከት ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው መግለጫ የሰጡት የኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ሌሊሲ ነሜ፣ ኮሚሽኑ የሚደተዳደርበት ደንብ ተሻሽሎ መፅደቁን መነሻ በማድረግ ከውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፍሰትና ክንውን እስከ የወደፊት የመንግሥት አቅጣጫዎች አብራርተዋል፡፡
ለአንድ ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ዕጩ የሚያደርገው የፈጠራ ሐሳብ ውድድር በመጪው ወር ይካሄዳል
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 21, 2020
ዘንድሮ ለአምስተኛ ጊዜ የሚካሄደውና ‹‹አፍሪካ ፊንቴክ›› የተሰኘው የፈጠራ ሐሳብ ጉባዔ ተሳታፊዎች፣ በኦንላይን የሚታደሙበት አግባብ በኅዳር ወር እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል፡፡
መንግሥት ኢንዱስትሪ ፓርኮችን መገንባት እንደሚያቆም አስታወቀ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 19, 2020
- ሰመራ ፓርክ ብቻ በመንግሥት ይገነባል። መንግሥት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ግንባታ ሙሉ ለሙሉ እንደሚወጣ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ።
የአሜሪካ የልማት ፋይናንስ ተቋም በቱሉ ሞዬ 50 ሜጋዋት ለሚያመነጭ ታዳሽ ኃይል ድጋፍ ሰጠ
ቢዝነስ
ብርሃኑ ፈቃደ
-
October 18, 2020
የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የልማት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን (ደቨሎፕመንት ፋይናንስ ኮርፖሬሽን) በቱሉ ሞዬ የጂኦተርማል ኃይል ማመንጨት ሥራ ላይ ለተሰማራው ኩባንያ ድጋፍ የሚውል የ1.55 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ መስጠቱን አስታውቋል፡፡
1
2
3
...
112
Page 1 of 112
Popular