Thursday, June 1, 2023

Tag: ኦሕዴድ 

የኦሕዴድን ስያሜና ዓርማ ለመተካት ሐሳብ ቀረበ

የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ከ28 ዓመታት በላይ እየተጠራበት የሚገኘውን ስያሜውን፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) በሚል ስያሜ ለመተካትና ዓርማውን ለመቀየር ሐሳብ ቀረበ፡፡

የሦስቱ የኢሕአዴግ አባል ድርጀቶች የተናጠል ስብሰባና ውሳኔዎች

የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የአገሪቱን ማክሮ ኢኮኖሚ ቀውስና በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ለዓመታት የዘለቀውን የድንበር ውዝግብ ለመፍታት ያሳለፋቸውን ሁለት መሠረታዊ ውሳኔዎች ተከትሎ፣ የግንባሩ ሦስት ፓርቲዎች በተናጠል በተለያዩ የሥልጣን እርከኖች ተሰብስበው የሚመሩትን ክልልና አገራዊ ሁኔታዎች በመገምገም ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡

የኦዴግና የኢሕአዴግ ድርድር በኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድን (ዶ/ር)፣ የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ከመረጠና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ከተሾሙ ሁለት ወራት ሊሞላቸው ከአንድ ሳምንት ያልበለጠ ጊዜ ብቻ ይቀራል፡፡

የኦሮሚያ ክልል አዳዲስ ሹመቶችን ሰጠ

የኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊነቶች ላይ አዳዲስ ሹመቶችን መስጠቱ ተገለጸ፡፡ የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በይፋዊ የፌስ ቡክ ገጻቸው...

ከበሻሻ እስከ አራት ኪሎ

ማክሰኞ መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት እኩለ ሌሊት እየተቃረበ እያለ የተሰማው ሰበር ዜና በአገር ውስጥና በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንን ያነጋገረ ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከኢሕአዴግ ሊቀመንበርነታቸውና ከጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው በገዛ ፈቃዳቸው ለመልቀቅ መወሰናቸውን ይፋ ካደረጉ በኋላ፣ ተተኪያቸው ማን ይሆን የሚለው በመላ አገሪቱ ዋነኛ መነጋገሪያ እንደነበር አይዘነጋም፡፡ በተለይ ማክሰኞ መጋቢት 11 ቀን 2010 ዓ.ም. ተተኪውን የግንባሩን ሊቀመንበር ለመምረጥ ስብሰባ የተቀመጠው የኢሕአዴግ ምክር ቤት ለአንድ ሳምንት በመቆየቱ፣ በርካቶች በመላ ምቶችና በሴራ ንድፈ ሐሳቦች እንዲጨናነቁ አድርጓቸዋል፡፡

Popular

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...

የባንኮች ብድር አሰጣጥ ፍትሐዊና ብዙኃኑን ያማከለ እንዲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አሳሰበ

ባንኮች የብድር አገልግሎታቸውን በተቻለ መጠን ፍትሐዊ፣ የብዙኃኑን ተጠቃሚነት ያማከለና...

Subscribe

spot_imgspot_img