Wednesday, December 6, 2023

Tag: እሳት

ከአምስት ቀናት በፊት በዋግ ኽምራ ቤላ ተራራ ላይ የተነሳው የሰደድ እሳት አልጠፋም

በአማራ ክልል የዋግህምራ ብሔረሰብ አስተዳዳር ሥር በሚገኘው ቤላ አምባ የማኅበረሰብ ጥብቅ ደን ላይ ከባለፈው ሳምንት ቅዳሜ መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ የተከሰተው ሰደድ እሳት ሳይጠፋ አምስተኛ ቀኑን ይዟል፡፡ የቤላ ተራራ እሳት ቃጠሎ ተራራው ካለው 953.96 ሔክታር መሬት ስፋት ውስጥ 150 ሔክታር የሚሆነውን ደንና መሬት አቃጥሏል፡፡

በአዲስ አበባ የሚሠሩ ቤቶች ለተለያዩ አደጋዎች ተጋላጭ መሆናቸው ተነገረ

በአዲስ አበባ ከተማ ከሚሠሩ ቤቶች 80 በመቶ ያህሉ ለአደጋዎች ተጋላጭ መሆናቻውን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የእሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የከተማው የእሳትና አደጋ ሥጋት ተቋም ተጨማሪ ቅርንጫፎችን እንደሚከፍት አስታወቀ

የቅርንጮፎቹን ቁጥር ወደ አሥራ ሁለት ከፍ ለማድረግ እንቅስቃሴ የተጀመረ ቢሆንም፣ አዲስ አበባ የሚያስፈልጓት 17 የእሳትና አደጋ ሥጋት ቅርንጫፎች እንደሆኑ፣ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አቶ ሰሎሞን ፍስሐ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

በአዲስ አበባ የገበያ ማዕከላት በደረሱ የእሳት አደጋዎች ከ157 ሚሊዮን  ብር በላይ ወደመ

በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ የገበያ ማዕከላት ላይ ባለፉት ስድስት ወራት በደረሱ 199 የእሳት አደጋዎች፣ ከ157.8 ሚሊዮን ብር ብላይ የሚገመት ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

አዋሬ አካባቢ ለአደጋ ተጋላጭነቱ እየታወቀ ዕርምጃ ባለመወሰዱ   በተደጋጋሚ ጉዳት እየደረሰበት መሆኑ ተነገረ

የአዲስ አበባ ከተማ የእሳትና አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን፣ በየካ ክፍለ ከተማ ከሚገኙ አካባቢዎች የአዋሬ አካባቢ ቁጥር አንድ የአደጋ ተጋላጭ መሆኑን አጥንቶ፣ ለሚመለከታቸው አካላት የመፍትሔ ዕርምጃ እንዲወስዱ ምክረ ሐሳብ ቢያቀርብም፣ ተግባራዊ ባለመደረጉ በተደጋጋሚ አደጋ እያጋጠመው መሆኑን  አስታውቀዋል፡፡

Popular

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...

ኦሮሚያ ኢንሹራንስ በግሉ ኢንሹራንስ ዘርፍ ሁለተኛውን የገበያ ድርሻ ለመያዝ ያስቻለውን ውጤት ማስመዝገቡን ገለጸ

ኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች...

Subscribe

spot_imgspot_img