Wednesday, December 6, 2023

Tag: ኢሰመኮ

‹‹ዜጎችን በሚያፈናቀሉና ሕይወት በሚያጠፉ ላይ ዕርምጃ አለመውሰድ ፍትሕ የማግኘት መብትን መጣስ ነው›› የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)

ዜጎችን ከመደበኛ የመኖሪያ ቦታቸው ያፈናቀሉ፣ የሰው ሕይወት ያጠፉ፣ ሀብት ያወደሙ፣ አካላዊ ጉዳት ያደረሱ ቡድኖችና ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ በቂ ዕርምጃዎች ባለመወሰዳቸው የሕግ በላይነት፣ ተጠያቂነትንና...

የትውልድ ስብራት ሊያስከትል የሚችለው ግጭት አመጣሽ የትምህርት መቆራረጥ ቀውስ

በሚያዝያ ወር 2015 ዓ.ም. የጀመረውና ስድስት ወራት ያስቆጠረው የሱዳን ጦርነት፣ ከወዲሁ 19 ሚሊዮን ተማሪዎችን ከትምህርት ገበታ ማራቁ ተነግሯል፡፡ በሱዳን በዘንድሮው ትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ለመቀበል...

ግጭቶች በሙሉ ሁሉን አሳታፊ መፍትሔ ይፈለግላቸው!

የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተገቶ የተስፋ ጭላንጭል መታየት ሲጀምር፣ በአማራ ክልል ሌላ ዙር ዕልቂትና ውድመት ሊያደርስ የሚችል ግጭት መነሳቱ ብዙዎችን ያሳስባቸዋል፡፡ በአማራ...

የፀጥታ ኃይሎች በተፈናቃዮች ላይ ያደረሱት ጉዳት እንዲመረመርና ለተጎጂዎች ካሳ እንዲሰጥ ኢሰመኮ ጠየቀ

የመንግሥት የፀጥታ አካላት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ከመጣስ እንዲቆጠቡ ጠይቋል በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች ይኖሩበታል በሚባልለት የባቢሌ አካባቢ፣ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል የፀጥታ ኃይሎች መካከል...

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች የመንግሥት ጦርን አስለቅቀው የጎንደር ከተማን መቆጣጠራቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች መሠራጨት ጀመሩ፡፡ የፋኖ ኃይሎች ጎንደርን...

Popular

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...

ኦሮሚያ ኢንሹራንስ በግሉ ኢንሹራንስ ዘርፍ ሁለተኛውን የገበያ ድርሻ ለመያዝ ያስቻለውን ውጤት ማስመዝገቡን ገለጸ

ኦሮሚያ ኢንሹራንስ ኩባንያ የባንኮች የጥሬ ገንዘብ እጥረት፣ የመለዋወጫ ዕቃዎች...

Subscribe

spot_imgspot_img