መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
ማህደር
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Monday, February 6, 2023
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ቆይታ
‹‹ከ12ኛ ፈተና ውጤት ጋር በተያያዘ ጉዳዩ ትልቅ ፕሮጀክት ሆኖ መጠናት አለበት›› ብርሃነ መስቀል ጠና (ዶ/ር)፣ የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት
ዮናስ አማረ
-
February 5, 2023
ሰሞኑን ይፋ የሆነው የ12ተኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት እጅግ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ጉዳዩ በኢትዮጵያ የመማር ማስተማር ሒደት ስለመበላሸቱ ትችት እያሰነዘረ ነው፡፡ የትምህርት ጥራት ማሽቆልቆል...
Read more
‹‹የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ አለመኖር ትልቁ ጉድለታችንና ራስ ምታታችን ነው›› መለሰ ዳምጤ (ዶ/ር)፣ የአካባቢ ጥበቃ ሕግ ባለሙያ
ዮናስ አማረ
-
January 29, 2023
ብዙ ጊዜያቸውን ከአርሶ አደሩ ማኅበረሰብ ጋር እንዳሳለፉ ይናገራሉ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕግ ትምህርት ቤት የአካባቢ ጥበቃ ሕግ መምህር የሆኑት ተባባሪ ፕሮፌሰር መለሰ ዳምጤ (ዶ/ር)፣...
Read more
‹‹ማደያዎች መንግሥት ከሚያወጣው ታሪፍ በላይ የሚሸጡት ክልሎች የቤት ሥራቸውን በሚገባ ስላልተወጡ ነው›› ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር
ሳሙኤል ቦጋለ
-
January 22, 2023
የቆይታ አምድ እንግዳችን የኅብረተሰብ ጤና ሳይንስ ምሩቅ ናቸው፡፡ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ ሆነው ለአራት ዓመታት አገልግለዋል፡፡ አሁን ደግሞ እንደ አዲስ የተዋቀረውን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣንን...
Read more
- Advertisement -
- Advertisement -
ቆይታ
‹‹የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ብዙ ተስፋ ሰጪ ሁኔታዎች እንደሚፈጠሩ እምነታችን ነው›› ፍፁም አረጋ (አምባሳደር)፣ በካናዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር
January 15, 2023
ከአራት ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ለውጥ ከመጣ በኋላ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን እንደመጡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር፣ ቀጥሎም የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ (ቺፍ ኦፍ ስታፍ)፣ ከዚያም በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው ለሦስት ዓመታት ሲያገለግሉ ቆይተው፣ ከ2014 ዓ.ም. ወዲህ በካናዳ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው እያለገሉ የሚገኙት ፍፁም አረጋ (አምባሳደር) ናቸው፡፡ ሲሳይ ሳህሉ በኢትዮጵያ ላይ...
ቆይታ
‹‹ወልቃይት የአማራ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያም እስትንፋስ ነው›› አቶ ዓብዩ በለው፣ የልሳነ ግፉአን ድርጅት ፕሬዚዳንት
January 8, 2023
ለወልቃይት የአማራ ማንነት መከበር የሚታገለው የልሳነ ግፉአን ድርጅት ፕሬዚዳንት የወልቃይት ጥያቄን ለመመለስ መንገዱ ቀላል ነው ይላሉ፡፡ የሪፖርተር ቆይታ ዓምድ እንግዳ የሆኑት አቶ ዓብዩ በለው፡፡ የወልቃይት ችግር በፌዴሬሽን ምክር ቤት አቅጣጫ፣ በሪፈረንደምም ሆነ በድርድር ሳይሆን በፖለቲካ ውሳኔ ነው የሚፈታው ሲሉ ይሞግታሉ፡፡ ከሰሞኑ ትኩረት እየሳበ ካለው የወልቃይት ጉዳይ ጋር በተገናኘ ዮናስ አማረ ከአቶ ዓብዩ ጋር ካሉበት ኦሀዩ ኮሎምበስ በዋትስአፕ ያደረገው ቆይታ...
ቆይታ
‹‹አዲሱ ዲጂታል ግዥ የጨረታ ውድድሮችን በተለያዩ መንገዶች መዝጋትንና ስርቆትን ይከላከላል›› አቶ ሐጂ ኢብሳ፣ የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር
January 1, 2023
ለረዥም ዓመታት ባሳለፉበት የገንዘብ ሚኒስቴር ኮሙዩኒኬሽን ኃላፊነት ስልካቸውንም ሆነ ቢሮዋቸውን መረጃ ለሚፈልጉ ጋዜጠኞች ሁሉ ክፍት በማድረግ የሚታወቁ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ እንደነበሩ በሚዲያው ዘርፍ የተሰማሩ ሁሉ ይመሰክራሉ፡፡ አቶ ሐጂ ኢብሳ አሁን ወዳሉበት የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተርነት ሲመጡ የገጠማቸው ችግርና ለመቀየር የተገደዱበትን ነገር ከመግለጽ በተጨማሪ፣ ተቋማቸው ከዓምና ጀምሮ ስላስጀመረው የዲጂታል ግዥ ሥርዓት ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ አዲሱ የመንግሥት ኤሌክትሮኒክ ግዥ...
ቆይታ
‹‹ላወጣነው ሕግ ተገዥ ካልሆንን በስተቀር ፓርላሜንታዊም ሆነ ፕሬዚዳንታዊ ሥርዓት በመከተል የተለየ ነገር አይኖርም›› ዘሪሁን ሞሐመድ (ዶ/ር)፣ የጉድ ገቨርናንስ አፍሪካ ፣ የምስራቃዊ አፍሪካ ቢሮ ኃላፊ
December 25, 2022
ጉድ ገቨርናንስ አፍሪካ (መልካም አስተዳደር በአፍሪካ) የተሰኘው የሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅት እ.ኤ.አ. በ2012 በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ የተመሠረተ ሲሆን፣ ተቋሙ በበርካታ የአፍሪካ አገሮች ላይ በመልካም አስተዳደር ላይ ይሠራል፡፡ ይህ ተቋም በኢትዮጵያ ከአራት ዓመት በፊት የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ ከተደረገ በኋላ፣ በአዲስ አበባ ቢሮውን ከፍቶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ የሚገኘውን ይህ ተቋም በበላይነት የሚመሩት ከካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሒዩማን ጆግራፊ የዶክትሬት ተመራቂ የሆኑትና በዘርፉ በርካታ ልምዶችን...
ቆይታ
‹‹ሙስና ከብሔር ፖለቲካ ጋር ተጋምዶ ውስብስብ ችግር ፈጥሯል›› አቶ ዮሐንስ ወልደ ገብርኤል፣ የሕግ ባለሙያ
December 18, 2022
በ1983 ዓ.ም. በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት ሥር በሲዳማ አስተዳደርና በደቡብ ሸዋ አስተዳደር በዓቃቤ ሕግነት ሠርተዋል፡፡ ከ1985 ዓ.ም. ጀምሮ በልዩ ዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት በልዩ ዓቃቤ ሕግነት አገልግለዋል፡፡ በ1993 ዓ.ም. ደግሞ እንደ አዲስ በተቋቋመው የፌደራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ለስድስት ወራት የፀረ ሙስና ዓቃቤያነ ሕግ አስተባባሪ ነበሩ፡፡ ከ1994 ዓ.ም. አጋማሽ እስከ 1998 ዓ.ም. ድረስ በኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለሥልጣን የሕግ...
ቆይታ
‹‹አንዱ በሕገ መንግሥቱ መሠረት እየተዳደረ ሌላው በፖለቲካ ውሳኔ የሚተዳደርበት ሁኔታ መቅረት አለበት›› አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጉራጌ ማኅበራዊ አንቂ
December 11, 2022
ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በኬሚካል ምሕንድስና ተመርቀዋል፡፡ በጉራጌ ዞን በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ውስጥ የሰላማዊ ኢንዱስትሪ ቁጥጥር ባለሙያ ሆነው እየሠሩ ነው፡፡ ጉራጌ የራሱ ክልል ሊኖረው ይገባል ብለው ይሞግታሉ፡፡ ብዙ በሚታወቁበት በማኅበራዊ አንቂነት ይህ የፖለቲካ ጥያቄ እንዲመለስ ይቀሰቅሳሉ፡፡ የዞኑን ወቅታዊ ሁኔታና ጥያቄው እያስነሳ ያለውን ውዝግብ በተመለከተ ከዮናስ አማረ ጋር ያደረጉት ቆይታ እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡ ሪፖርተር፡- የክልልነት ጥያቄ በአመፅና ተቃውሞ ነው የሚመለሰው? አቶ ብርሃኑ፡- ምንም...
ቆይታ
‹‹ሕጉ በተጨባጭ የማይተረጎምና ችግሮችን የማይፈታ ከሆነ ለሕገ መንግሥት ታማኝነት አይኖርም›› መድኅን ማርጮ (ዶ/ር)፣ የሥነ ማኅበረሰብ ልማት ፖሊሲ ጥናት ተመራማሪ
December 4, 2022
‹‹የወላይታ ሕዝብ የራሱ ክልል ይገባዋል፤›› ሲሉ ይሞግታሉ፡፡ ክላስተር የክልል አደረጃጀትን ሕገ መንግሥቱ አያውቀውም በማለትም በአንቀጽ 46 ላይ ሕዝቦች ወይም ብሔረሰቦች ማንነትን፣ ቋንቋንና የሕዝብ አሠፋፈርን መሠረት በማድረግ፣ የራሳቸውን የክልል አደረጃጀት ያቋቁማሉ ተብሎ በግልጽ መሥፈሩን ያጣቅሳሉ፡፡ ስለክልል ማቋቋም ሒደቱ በአንቀጽ 47 እና 48 ላይ የሠፈረውን በመጥቀስም የወላይታን ክልል የመሆን ጥያቄ የራስን መብት የማስከበር ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ ይህ ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌ ይከበር...
ቆይታ
‹‹ኢትዮጵያ ውስጥ ካገኘሁት ገቢ ላይ ግብር መክፈል አለብኝ የሚለው አስተሳሰብ ብዙ ይቀረዋል›› አቶ ሙሉጌታ አያሌው፣ የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት
November 27, 2022
የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን ከ2010 ዓ.ም. ጀምሮ በሥራ ላይ ያለና በመንግሥትና በንግዱ ማኅበረሰብ መካከል ከታክስ ጋር በተያያዙ የሚነሱ አመግባባቶችን የሚመለከት ተቋም ነው፡፡ ግለሰቦችና ነጋዴዎች በጉምሩክና በገቢዎች የተጣሉ ታክሶች ላይ የሚያቀርቡትን ይግባኝ የሚመለከት የራሱ ችሎትም አለው፡፡ ኮሚሽኑ በ2015 ዓ.ም. የመጀመርያው ሩብ ዓመት ብቻ 1.26 ቢሊዮን ብር የገንዘብ መጠን ላላቸው 202 መዝገቦች ውሳኔ ሰጥቷል፡፡ ከኮሚሽኑ መቋቋም ጀምሮ ፕሬዚዳንት ሆነው ተቋሙን እየመሩ...
1
2
3
...
53
Page 1 of 53
ማህበራዊ ሚዲያዎች
167,329
Fans
Like
257,299
Followers
Follow
13,100
Subscribers
Subscribe
- Advertisement -
ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት
ትኩስ ዜናዎች
ፖለቲካ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና የመንግሥት ውዝግብ
February 5, 2023
0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መንግሥት ባለፉት አራት ዓመታት...
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ምሥረታ ዝግጅቶችና ከገበያው የሚጠበቁ ዕድሎች
February 5, 2023
0
ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በኋላ ዳግም የምታስጀምረውን የካፒታል ገበያ ዘመኑን...
ቢዝነስ
አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት የሚያደርጉባቸውን ቀዳሚ ጉዳዮች ይፋ አደረጉ
February 5, 2023
0
አዲሱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት አድርገው የሚሠሩባቸውን ቀዳሚ...
ዜና
መንግሥት የደቡብ ሱዳን ታጣቂዎች ድንበር ጥሰው የሚያደርሱትን ጥቃት እንዲያስቆም ተጠየቀ
February 5, 2023
0
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ...
ዜና
አዲስ ሲኖዶስ አቋቁመዋል በተባሉና በኦሮሚያ መንግሥት ላይ ክስ ለመመሥረት ዕግድ ተጠየቀ
February 5, 2023
0
የፌዴራል ፖሊስና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽኖችም ተካተዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ...
- Advertisement -