መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
ማህደር
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Monday, December 11, 2023
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Telegram
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ቆይታ
‹‹ምሁራንም ሆኑ የሲቪል ማኅበረሰቦች በፖሊሲ ቀረፃና መሰል እንቅስቃሴዎች ለመንግሥት ያስፈልጋሉ›› አድማሱ ገበየሁ (ፕሮፌሰር)፣ የቀድሞ ፖለቲከኛና የውኃ ሀብት ተመራማሪ
ሲሳይ ሳህሉ
-
December 10, 2023
በምርጫ 97 ጊዜ በእጅጉ ከሚታውሱት ውስጥ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የነበረው ሚና ሲሆን፣ በጊዜው የታሪክ አሻራ አኑሮ ያለፈ ስብስብ ነበር፡፡ ቅንጅትን ከመሠረቱት አራት የፖለቲካ ድርጅቶች...
Read more
‹‹መንግሥት ለአገር ውስጥ የኅትመት ኢንዱስትሪ ገበያ ከመፍጠር ጀምሮ ሥራ የመስጠት ኃላፊነት አለበት›› አቶ ዘውዱ ጥላሁን፣ የኢትዮጵያ አሳታሚዎችና አታሚዎች ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ
ምሕረት ሞገስ
-
December 3, 2023
የኅትመት መሣሪያ በጉተምበርግ ከተፈበረከ ከ400 ዓመታት በኋላ በኢትዮጵያ በ1863 ዓ.ም. በምፅዋ የተጀመረው የኅትመት ኢንዱስትሪ ከአፍሪካ ቀዳሚ ቢሆንም፣ ዕድገቱ ውስን መሆኑ ይነገራል፡፡ ከኢትዮጵያ በኋላ የኅትመት...
Read more
‹‹ከጨረታ በስተጀርባ ያሉ ድርድሮችን ለማስቀረት ጥረት እያደረግን ነው›› ሱሌማን ደደፎ (አምባሳደር)፣ የኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ (የቀድሞ ሜቴክ) ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ሰላማዊት መንገሻ
-
November 26, 2023
ሱሌማን ደደፎ (አምባሳደር) በተባበሩት ዓረብ ኤሜሬትስ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ፣ ከጥር 8 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የቦርድ...
Read more
- Advertisement -
- Advertisement -
ቆይታ
‹‹ባለፉት 25 ዓመታት ባለን አቅም ሁሉ የተለያዩ አጀንዳዎችን ለመዳሰስ ሞክረናል›› የራስወርቅ አድማሴ (ዶ/ር)፣ የፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
November 19, 2023
‹‹ፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ›› በመባል የሚታወቀውን በኢትዮጵያ ታሪክ ከመንግሥትም ሆነ ከሌላ አካል ገለልተኛ ሆኖ የተቋቋመ ሐሳብ አመንጪ የጥናት ተቋም (ቲንክ ታንክ) ከመሠረቱት አንዱ መሆናቸውን በኩራት ይናገራሉ፡፡ የዛሬ አምስት ዓመታት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተማር ሙያቸው በጡረታ ሲገለሉ በተቋሙ በቋሚነትና በኃላፊነት ወደማገልገሉ እንደመጡም ያስረዳሉ፡፡ በድርጅቱ ውስጥ የቦርድ አባል፣ የአስተዳደር ኮሚቴ አባል፣ አጥኚና ተወያይም እየሆኑ ሲሠሩ ቆይተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለረዥም ዓመታት...
ቆይታ
‹‹ብሔራዊ ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን ሊያግዙ የሚችሉ ወጥ የሆኑ ሕጎች ያስፈልጉታል›› አቶ ኑሪ ሁሴን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት (ከወለድ ነፃ ባንክ...
November 12, 2023
በወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ኢትዮጵያ ውስጥ ለማስጀመር ብርቱ ትግል ተካሂዷል፡፡ ከብዙ ጥረት በኋላ አገልግሎት በመስኮት ደረጃ እንዲሰጥ ተወስኖ፣ ከዚያም ከለውጡ ወዲህ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ ባንክ እስከ ማቋቋም የሚያስችል ሕግ ወጥቶ ለዓመታት ሲቀርብ የነበረው ጥያቄ ምላሽ ማግኘቱ ይነገራል፡፡ በዚህ መሠረት 20 ያህል ባንኮች ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎትን በመስኮትና ራሱን በቻለ ቅርንጫፍ በመክፈት እየሠሩ ነው፡፡ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ...
ቆይታ
‹‹የሶማሌ ክልልን አካታች ዴሞክራሲያዊ ልምምድ በአገራችንም መተግበር አለብን›› አቶ ሙስጠፌ ዑመር፣ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት
November 5, 2023
ከ2010 ዓ.ም. ለውጥ ማግሥት ወደ ኢትዮጵያ የፖለቲካ መድረክ በጉልህ ብቅ ካሉ ፖለቲከኞች አንዱ የሆኑት አቶ ሙስጠፋ ሞሐመድ ዑመር ወይም ብዙዎች እንደሚጠሯቸው ‘ሙስጠፌ’ ራሳቸውን ጭምር በግል፣ እንዲሁም በቤተሰብ ደረጃ ሰለባ ያደረጋቸውና ለበርካታ ዓመታት የስደት ሕይወት የዳረጋቸው የሶማሌ ክልል የፖለቲካ ከባቢ በተጨባጭ መሻሻል እንዲያሳይ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ የአመራር ሚና የተጫወቱ ስለመሆናቸው ብዙዎች ይመሰክሩላቸዋል፡፡ አቶ ሙስጠፌ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ በኋላም...
ቆይታ
‹‹ተማሪዎች የሚማሩበትን ቋንቋ መገንዘባቸውንና መረዳታቸውን ካላረጋገጥን ውድቀቱ የሚቀጥል ይሆናል›› ብርሃኑ አሰፋ (ዶ/ር)፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በተባባሪ ፕሮፌሰር ማዕረግ የኬሚካል ምህንድስና ክፍል...
October 29, 2023
በአዲሱ የትምህርት ፍኖተ ካርታ መሠረት ተዘጋጅቷል የተባለው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ዘንድሮ ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ ከዚህ ቀደምም በሙከራ ፕሮጀክት በተወሰኑ ትምህርት ቤቶችና ክፍሎች፣ ዓምና ደግሞ እስከ 9ኛ ክፍል ድረስ ተግባራዊ መደረጉ ይታወሳል፡፡ ከአሥረኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መማር የጀመሩት ዘንድሮ ነው፡፡ ሆኖም በፍኖተ ካርታው ጥናት መሠረት ነው በሚል በአሥረኛ ክፍል የነበረው የአጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ...
ቆይታ
‹‹አሁን ያለው መንግሥት ከበፊቱ እንደሚሻል የሚያሳየው ለተማሪዎች የማይመጥን ፈተና ሰጥቶ እንዲወድቁ በማድረግ መሆን የለበትም›› በየነ ጴጥሮስ (ፕሮፌሰር)፣የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
October 22, 2023
በየነ ጴጥሮስ (ፕሮፌሰር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮ ሳይንስ መምህርና ተመራማሪ፣በሽግግርመንግሥት ወቅት የትምህርት ምክትል ሚኒስትር፣እንዲሁም በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ለረዥም ዓመታት የሚታወቁ ናቸው፡፡ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ(ኢሶዴፓ) ሊቀመንበርና የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ናቸው፡፡ ከሰሞነኛው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ውጤት ማሽቆልቆልና ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ሲሳይ ሳህሉከበየነ (ፕሮፌሰር) ጋር ያደረገው ቆይታ እንደሚከተለው ተጠናቅሯል፡፡ ሪፖርተር፡- እርስዎ በሽግግር መንግሥት ወቅት የትምህርት ምክትል...
ቆይታ
‹‹የጣሪያና ግድግዳ ግብር ሥርዓቱን ተከትሎ ውይይት ተደርጎበት ሕግ ሆኖ ሊወጣ ይገባል እንጂ በቀላጤ የሚወሰን ጉዳይ አይደለም›› አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው፣ የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር ተጠባባቂ...
October 8, 2023
አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ናቸው፡፡ ማኅበሩ በአዋጅ ቁጥር 1249/2013 አንቀጽ 57 ድንጋጌ መሠረት የተቋቋመና ሥራ ከመረጀ ሁለተኛ ዓመቱን የያዘ የሙያ ማኅበር ነው፡፡ አቶ ቴዎድሮስ የመጀመርያ ዲግሪያቸውን በሕግ ካገኙ በኋላ፣ በዓለም አቀፍ ሕግና በፌዴራል ስተዲስ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሠርተዋል፡፡ ቀደም ብሎ ልደታ ከፍተኛ ዓቃቤ ሕግ ተብሎ በተቋቋመው ልዩ የዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት፣ የከባድ ችሎት ማለትም ከ15...
ቆይታ
‹‹ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ዘለቄታዊ መፍትሔ የሚገኘው ኢኮኖሚውን በማረጋጋትና ሰላም በማስፈን ነው›› ውብሸት ዠቅአለ (ዶ/ር/ኢንጂነር)፣ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ከፍተኛ ባለሙያ
October 1, 2023
በአሁኑ ወቅት ዘርፈ ብዙ ችግሮች ውስጥ ናቸው ተብለው ከሚጠቀሱት የኢኮኖሚ ዘርፎች ውስጥ፣ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው በቀዳሚነት ይጠቀሳል፡፡ ዘርፉ በዓለም አቀፍና በአገር ውስጥ በተፈጠሩ የተለያዩ ቀውሶች ሳቢያ ተንገራግጯል ማለት ይቻላል፡፡ በተለይ ከዋጋ ንረት ጋር በተያያዘ የተፈጠረው ችግር ሁኔታዎችን ማባባሱን የዘርፉ ተዋንያን ሲገልጹ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በተለያዩ ሰበቦች የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ውስጥ እየታየ ያለው ተግዳሮት ኮንትራክተሮችን በእጅጉ እየፈተነ ብቻ ሳይሆን፣ ከጨዋታ ውጪ እያደረገውም ነው...
ቆይታ
‹‹የውጭ ባንኮች ከገቡ ያጠፉናል የሚለው አስተሳሰብ አገራችንን ተባብረን እናጥፋ ማለት ነው›› ቆስጠንጢኖስ በርኸ (ዶ/ር)፣ የኢኮኖሚ ባለሙያ
September 24, 2023
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በርካታ ጫናዎች እንዳሉበት በተደጋጋሚ ይነገራል፡፡ በተለይ የዋጋ ንረት ቁልፍ ችግር በመሆን ቀጥሏል፡፡ ኢኮኖሚው ያሉበትን ችግሮች ለመፍታት በመንግሥት እየተወሰዱ ያሉ ዕርምጃዎች ቢኖሩም፣ እምብዛም ውጤታቸው አይታይም ወይም ጊዜ የሚወስዱ ናቸው የሚል አመለካከት የሚያንፀባርቁ ወገኖች አሉ፡፡ ኢኮኖሚውን ለመታደግና እንደ ዋጋ ንረት ያሉ ሥር የሰደዱ ችግሮችን ለመቅረፍ መንግሥት እየወሰዳቸው ባሉ ዕርምጃዎች፣ እንዲሁም በተለያዩ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ዳዊት ታዬ የኢኮኖሚ ባለሙያውን ቆስጠንጢኖስ...
1
2
3
...
58
Page 1 of 58
ማህበራዊ ሚዲያዎች
167,329
Fans
Like
276,491
Followers
Follow
13,800
Subscribers
Subscribe
- Advertisement -
ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት
ትኩስ ዜናዎች
ተሟገት
ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!
December 10, 2023
0
በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...
እኔ የምለዉ
ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ
December 10, 2023
0
በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...
እኔ የምለዉ
ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ
December 10, 2023
0
በያሲን ባህሩ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...
ሸማች
ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!
December 10, 2023
0
በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...
ዜና
የስኳር ፋብሪካዎች መከላከያ ሠራዊት ተመድቦላቸው እያመረቱ መሆኑ ተገለጸ
December 10, 2023
0
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ግሩፕ ውስጥ ከተካተቱ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች...