Saturday, December 2, 2023

ፍሬከናፍር

- Advertisement -
- Advertisement -

‹‹በአፍሪካ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት ምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ነው››

የአፍሪካ ስትራቴጂካዊ ጥናቶች ማዕከል (Africa Center for Strategic Studies) ባለፈው ሳምንት ባወጣው ሰፊ ዘገባ፣ አፍሪካ ውስጥ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት በምሥራቅ አፍሪካ መሆኑንና እነሱም ሱዳን፣...

‹‹ሽበት እና ክህነት የማይከበርበት ዘመን ላይ ደርሰን ለዚህ ኀዘን በቅተናል››

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ በትግራይ ክልል በተካሔደው ጦርነት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች እየተከናወነ ያለውን የኀዘን ሥነ ሥርዓት በማስመልከት ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ባስተላለፉት አባታዊ የማጽናኛ መልዕክት ላይ...

«ጦርነት አማራጭ ሆኖ መቅረብ የለበትም»

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የ2016 የጋራ ጉባዔን ሲከፍቱ ያስተጋቡት ኃይለ ቃል፡፡ የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥና የሰላም መንገዶችን አሟጦ በመጠቀም ዘላቂ አገራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ መሥራት የዚህ ዓመት...

‹‹በተለምዶ ኢትዮጵያ ከንግሥተ ሳባ እና ከአክሱም ሥልጣኔ ጀምሮ የዲፕሎማሲ አገር ናት››

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍሥሐ ሻውል፣  ኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት ማክበሯን አስመልክቶ ለኢፕድ የተናገሩት፡፡ የዲፕሎማሲ ሳምንቱ፣ አገሪቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያበረከተችውን ትልቅ ድርሻና አስተዋጽኦ ለዓለም ለማስተዋወቅ...

‹‹ቱሪዝም ለኢኮኖሚያችንም ሆነ ለኅብረተሰባችን ከዚህ የበለጠ አስፈላጊ ሆኖ አያውቅም››

የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ቱሪዝም ድርጅት ዋና ጸሐፊ ዙብራ ፖሎካሽቪሉ ዛሬ መስከረም 16 ቀን የሚከበረውን የዓለም ቱሪዝም ቀን አስመልክቶ የተናገሩት፡፡ ቱሪዝም አቅሙ ትልቅ ነው ያሉት ዋና ጸሐፊው፣ በዓለም ቱሪዝም ቀን...

‹‹ሌብነቱና ቅጥፈቱ የማኅበረሰቡ ቫይረስ ሆነዋል››

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተና ጄኔራል ጻድቃን ገብረ ትንሣዔ፣ በክልሉ በተካሄደው የአስተዳደሩ ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡ በመስከረም 2016 የመጀመርያ ሳምንት በነበረው መድረክ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አያይዘውም በሕገወጥ መሣሪያ ዝውውር፣...

‹‹በአዲሱ ዓመት የሰው ሕይወትን የሚቀጥፉ የመሣሪያ አፈ ሙዞች በሙሉ ወደ መጋዝን መግባት አለባቸው››

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ አዲሱን ዓመት 2016 ዓ.ም. አስመልክቶ  ከዋሽንግተን ዲሲ አሜሪካ ባስተላለፉት መልዕክት ያስተጋቡት ኃይለ ቃል፡፡ ችግሮችን በውይይት፣ አሊያም በሕግ እየተፈቱ የአገርና የሕዝብ ሉዓላዊነት ነፃነትና አንድነት መረጋገጥ...

‹‹የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ልክ እንደ ሰላምና መረጋጋት ሁሉ የአኅጉሪቱ ዋንኛ አጀንዳ ነው››

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የተናገሩት፡፡ አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚሠሩ የምርምር ተቋማት ላይ ሙዓለ ንዋይ ማፍሰስ  ይገባታል ያሉት ፕሬዚዳንቷ፣...

‹‹ኢትዮጵያ ከብሪክስ በአግባቡ እንድትጠቀም የአስተዳደር ሥርዓቷን ማዘመን ያስፈልጋታል››

የምጣኔ ሀብት ባለሙያና የፖሊሲ አማካሪው ቆስጠንጢኖስ በርሀ ተስፋ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ብሪክስ አባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘትን አስመልክተው ለኢፕድ በሰጡት አስተያየት የተናገሩት፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አያይዘውም ከሙስና ጋር በተያያዘ ተገቢውን አገልግሎት...

‹‹…አብረን መኖር ያቃተን ሕዝብ በመሆን አገራችንን የዓለም መሳለቂያ ያደረግንበት ይህ ማዕበል የሁላችንም ዕዳ ነው››

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ባስተላለፉት አባታዊ የሰላም መልእክት ላይ በአፅንዖት የተናገሩት፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ በነሐሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ማሳሰቢያቸው በመርከቡ ላይ ማዕበል ቢነሳ...
- Advertisement -

ትኩስ ፅሁፎች

ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት