መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
Search
NewsWeek
PRO
ማህደር
እንግሊዘኛ
ጨረታ
ስራ
ስፖንሰር የተደረጉ
Saturday, December 2, 2023
ተጨማሪ አገልግሎቶች
Subscribe To SMS
ሌሎች አገልግሎቶች
ለበለጠ መረጃ
ስለ ሪፖርተር
ለ ጥያቄ ወይም አስተያየት
Search
Search
Facebook
Telegram
Twitter
Youtube
Subscribe
መነሻ ገጽ
ዜና
ፖለቲካ
ቢዝነስ
ርዕሰ አንቀጽ
ቆይታ
ቆይታ
ምን እየሰሩ ነው?
ክቡር ሚኒስትር
ማኅበራዊ
ኮሮና ቫይረስ
ስፖርት
ኪንና ባህል
አስተያየት
ተሟገት
ልናገር
ዓለም
ልዩ ልዩ
ልዩ ልዩ ዓምዶች
ታክሲ
ደላላው
ሸማች
ዓለም
ዝንቅ
ፍሬከናፍር
ተስፍሽ ና ገብርሽ
ሌሎች ዓምዶች
ልናገር
ተሟገት
ፌርማታ
አስተያየት
እኔ የምለው
የሳምንቱ ገጠመኝ
ነባር ዓምዶች
ምን የት?
ሥነ ፍጥረት
ሳይንስና ቴክኖሎጂ
በሕግ አምላክ
ባልትና
ይድረስ ለሪፖርተር
ፍሬከናፍር
ፍሬከናፍር
‹‹በጋዛ የአየር ድብደባና ከበባ ምክንያት የዓረብ አገሮች ነዳጅን እንደ ጦር መሣሪያ እንደማይጠቀሙበት ተስፋ አለን››
ፍሬከናፍር
‹‹በኢትዮጵያ አሁን ባለው ሁኔታ በክላሽ መንግሥትን መጣል አይቻልም››
ፍሬከናፍር
‹‹በመካከለኛው ምሥራቅ ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ሕግ በግልጽ መጣሱ በጣም ያሳስበኛል››
ፍሬከናፍር
‹‹ጋዛ ውስጥ በሦስት ሳምንታት ብቻ 3,200 ያህል ሕፃናት ተገድለዋል››
- Advertisement -
- Advertisement -
‹‹በአፍሪካ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት ምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ነው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
October 25, 2023
የአፍሪካ ስትራቴጂካዊ ጥናቶች ማዕከል (Africa Center for Strategic Studies) ባለፈው ሳምንት ባወጣው ሰፊ ዘገባ፣ አፍሪካ ውስጥ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት በምሥራቅ አፍሪካ መሆኑንና እነሱም ሱዳን፣...
‹‹ሽበት እና ክህነት የማይከበርበት ዘመን ላይ ደርሰን ለዚህ ኀዘን በቅተናል››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
October 18, 2023
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ በትግራይ ክልል በተካሔደው ጦርነት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች እየተከናወነ ያለውን የኀዘን ሥነ ሥርዓት በማስመልከት ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ባስተላለፉት አባታዊ የማጽናኛ መልዕክት ላይ...
«ጦርነት አማራጭ ሆኖ መቅረብ የለበትም»
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
October 11, 2023
ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የ2016 የጋራ ጉባዔን ሲከፍቱ ያስተጋቡት ኃይለ ቃል፡፡ የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥና የሰላም መንገዶችን አሟጦ በመጠቀም ዘላቂ አገራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ መሥራት የዚህ ዓመት...
‹‹በተለምዶ ኢትዮጵያ ከንግሥተ ሳባ እና ከአክሱም ሥልጣኔ ጀምሮ የዲፕሎማሲ አገር ናት››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
October 4, 2023
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍሥሐ ሻውል፣ ኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት ማክበሯን አስመልክቶ ለኢፕድ የተናገሩት፡፡ የዲፕሎማሲ ሳምንቱ፣ አገሪቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያበረከተችውን ትልቅ ድርሻና አስተዋጽኦ ለዓለም ለማስተዋወቅ...
‹‹ቱሪዝም ለኢኮኖሚያችንም ሆነ ለኅብረተሰባችን ከዚህ የበለጠ አስፈላጊ ሆኖ አያውቅም››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
September 27, 2023
የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ቱሪዝም ድርጅት ዋና ጸሐፊ ዙብራ ፖሎካሽቪሉ ዛሬ መስከረም 16 ቀን የሚከበረውን የዓለም ቱሪዝም ቀን አስመልክቶ የተናገሩት፡፡ ቱሪዝም አቅሙ ትልቅ ነው ያሉት ዋና ጸሐፊው፣ በዓለም ቱሪዝም ቀን...
‹‹ሌብነቱና ቅጥፈቱ የማኅበረሰቡ ቫይረስ ሆነዋል››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
September 20, 2023
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተና ጄኔራል ጻድቃን ገብረ ትንሣዔ፣ በክልሉ በተካሄደው የአስተዳደሩ ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡ በመስከረም 2016 የመጀመርያ ሳምንት በነበረው መድረክ፣ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አያይዘውም በሕገወጥ መሣሪያ ዝውውር፣...
‹‹በአዲሱ ዓመት የሰው ሕይወትን የሚቀጥፉ የመሣሪያ አፈ ሙዞች በሙሉ ወደ መጋዝን መግባት አለባቸው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
September 13, 2023
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ አዲሱን ዓመት 2016 ዓ.ም. አስመልክቶ ከዋሽንግተን ዲሲ አሜሪካ ባስተላለፉት መልዕክት ያስተጋቡት ኃይለ ቃል፡፡ ችግሮችን በውይይት፣ አሊያም በሕግ እየተፈቱ የአገርና የሕዝብ ሉዓላዊነት ነፃነትና አንድነት መረጋገጥ...
‹‹የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ልክ እንደ ሰላምና መረጋጋት ሁሉ የአኅጉሪቱ ዋንኛ አጀንዳ ነው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
September 6, 2023
ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የተናገሩት፡፡ አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚሠሩ የምርምር ተቋማት ላይ ሙዓለ ንዋይ ማፍሰስ ይገባታል ያሉት ፕሬዚዳንቷ፣...
‹‹ኢትዮጵያ ከብሪክስ በአግባቡ እንድትጠቀም የአስተዳደር ሥርዓቷን ማዘመን ያስፈልጋታል››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
August 30, 2023
የምጣኔ ሀብት ባለሙያና የፖሊሲ አማካሪው ቆስጠንጢኖስ በርሀ ተስፋ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ብሪክስ አባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘትን አስመልክተው ለኢፕድ በሰጡት አስተያየት የተናገሩት፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አያይዘውም ከሙስና ጋር በተያያዘ ተገቢውን አገልግሎት...
‹‹…አብረን መኖር ያቃተን ሕዝብ በመሆን አገራችንን የዓለም መሳለቂያ ያደረግንበት ይህ ማዕበል የሁላችንም ዕዳ ነው››
ፍሬከናፍር
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
August 23, 2023
ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ባስተላለፉት አባታዊ የሰላም መልእክት ላይ በአፅንዖት የተናገሩት፡፡ ቅዱስ ፓትርያርኩ በነሐሴ 12 ቀን 2015 ዓ.ም. ማሳሰቢያቸው በመርከቡ ላይ ማዕበል ቢነሳ...
1
2
3
...
46
Page 1 of 46
- Advertisement -
ትኩስ ፅሁፎች
[ክቡር ሚኒስትሩ የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸማቸውን ለተከበረው ምክር ቤት ካቀረቡ በኋላ ከምክር ቤቱ አባላት የሚነሱ ጥያቄዎችን እየተቀበሉ ማብራሪያ በመስጠት ላይ ናቸው]
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
-
November 29, 2023
ትኩስ ዜናዎች ለማግኘት