Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የፖለቲካ ልሂቃን ያለ ምንም ልዩነት በአንድ አዳራሽ ተገናኝታችሁ ለዚህ አገርና ሕዝብ የሚበጅ...

‹‹የፖለቲካ ልሂቃን ያለ ምንም ልዩነት በአንድ አዳራሽ ተገናኝታችሁ ለዚህ አገርና ሕዝብ የሚበጅ ነገር ፍጠሩ››

ቀን:

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ፣ በመስቀል ክብረ በዓል ላይ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ የክብረ በዓሉ መገለጫ በሆነው የደመራ ሥርዓት ላይ በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ለፖለቲካ ልሂቃን ባስተላለፉት የተማፅኖ ጥሪ፣ ለኢትዮጵያ ሰላም፣ እኩልነት፣ አንድነት፣ የሕይወትና የንብረት ዋስትና ይከበሩ የሚሉትን ነገሮች መሠረታዊ የጋራ አድርጋችሁ ያዙልን ብለዋል፡፡ አያይዘውም ሌላውን ለሕዝቡ ስጡትና እርሱ ራሱ የፈለገውን ርዕዮተ ዓለም፣ የፈለገውን መንግሥት ራሱ መርጦ ያስቀምጥ፡፡ ነገሩ ሁሉ በዚህ አልቆ ወደ ልማትና ዕድገት እንግባ ሲሉም አክለዋል፡፡ ለወጣቶችም ባስተላለፉት መልዕክት ‹‹ልጆቻችን እባካችሁ ሰከን በሉ ጥያቄ አትጠይቁ አንልም፣ ግን የሰውን ሕይወትና ንብረት አታጥፉ፣ የሚጠፋው ንብረት የእናንተ ነውና›› ሲሉም አጽንኦት ሰጥተውበታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...