Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ማኪያቶ በ5 ብር ጠጥቶ 10 ብር ጉርሻ ትቶ የሚሄድ ሰውና ዳቦ በሻይ...

‹‹ማኪያቶ በ5 ብር ጠጥቶ 10 ብር ጉርሻ ትቶ የሚሄድ ሰውና ዳቦ በሻይ ለመብላት 5 ብር የሌለው ሰው ባለበት አገር ነው ያለነው››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ የብር ኖቶች መቀየራቸውን ይፋ ባደረጉበት መስከረም 4 ቀን 2012 ዓ.ም. ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ ሕገወጥ ተግባራትንና ሙስናን፣ ኮንትሮባንድንና የሐሰተኛ ገንዘብ ኅትመት ሥርጭትን ለመከላከል የብር ኖቶች መቀየራቸውን ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ማኪያቶ አቅራቢ ነጋዴዎች የአምስት ብር ማኪያቶ ጠጥተው አሥር ብር ጉርሻ የሚሰጡ ሰዎች እየበዙላቸው ሲሄዱ 15 ብር እንደሚያደርጉትም አመልክተዋል፡፡ የዋጋ ግሽበቱን እያመጣ ያለው አላግባብ የታተመውና የተሠራጨው ገንዘብ መሆኑንም ጠቁመው፣ ምርት አቅርቦትን ከማሻሻል በተጨማሪ የብር ኖት ለውጡ ግሽበትን ይቆጣጠራል የሚል እሳቤ መኖሩንም ሳይገልጹ አላለፉም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...