Wednesday, June 7, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የዕንቁጣጣሽ 2013 ዓ.ም. ቅበላ በአዲስ አበባ

ትኩስ ፅሁፎች

የአሥራ ሦስት ወራት ባለጸጋዋ ኢትዮጵያ፣ አዲሱን ዓመት 2013 ዓ.ም. ዓርብ መስከረም 1 ቀን ተቀብላለች፡፡ በዋዜማው አጋጣሚ አዲስ የተገነባው የሸገር ፓርክ የወዳጅነት አደባባይ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴና ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ በተገኙበት በልዩ ልዩ መሰናዶዎች ተመርቋል፡፡ ከፍተኛ የመንግሥት ሹማምንትና ልዩ ልዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች በተገኙበትተከናወነው ሥነ በዓል ላይ ታዳጊዎች ኅብረ ዝማሬን ሲያሰሙ፣ የመከላከያ ሠራዊት አባላት የአየር ላይ እና የምድር ወታደራዊ ትርዒቶች አሳይተዋል። ምሽት አራት ሰዓት ላይ ርችት የተተኮሰ ሲሆን አገራዊውን ሰንደቅ ዓላማ የመስቀል ሥነ ሥርዓትም ተከናውኗል፡፡ ፎቶዎቹ የዕለቱን ሁነት ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የዕንቁጣጣሽ 2013 ዓ.ም. ቅበላ በአዲስ አበባ

የዕንቁጣጣሽ 2013 ዓ.ም. ቅበላ በአዲስ አበባ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች