Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየሐዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማሳደግ ትልም

የሐዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማሳደግ ትልም

ቀን:

በ1982 ዓ.ም. የተመሠረተው አንጋፋው የሐዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለማሳደግ፣ በሦስት ኢትዮጵያውያን ባለሀብቶች የተቀረጸው የሁለት ቢሊዮን ብር የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ጳጉሜን 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ይፋ ተደርጓል፡፡ የሲዳማ የአገር ሽማግሌዎች ምርቃት በተስተጋባበት መድረክ፣ ለጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ምቹ የሆኑ የ14 ሼዶች ግንባታ ሥራ የፌዴራልና የሲዳማ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት የመሠረት ድንጋይ በማስቀመጥ አስጀምረዋል፡፡

የሐዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማሳደግ ትልም

የሐዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማሳደግ ትልም

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...