Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየጳጉሜን ነፀብራቅ- እንግጫ ነቀላ

የጳጉሜን ነፀብራቅ- እንግጫ ነቀላ

ቀን:

የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ልዩ መገለጫ የሆነችው ትንሿና አሥራ ሦስተኛዋ ወር ጳጉሜን ዛሬ ጳጉሜን 1 ቀን 2012 ዓ.ም. ብታለች፡፡ ወደ አዲስ ዓመት 2013 ለመዝለቅም መሸጋገርያ ንዑስ ወር ናት፡፡ ለአዲስ ዘመን ማብሰርያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ አበባዎች የሚቆረጡበት በተለይም እንግጫ ነቀላ የሚከናወነው በጳጉሜን ወር ውስጥ ነው፡፡ ትውፊታዊ ሥርዓት ከሚፈጸምባቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው ምሥራቅ ጎጃም ዞን  ወጣቶች በተለይም ልጃገረዶች የተለያዩ ባህላዊ ጨዋታዎችን በመጫወት ያደምቁታል፡፡ ልጃገረዶች የቆረጡትን እንግጫ፣ ሶሪትና ዓደይ አበባ እንኳን አደረሳችሁ በማለት በየቤቱ በመሄድ ለአባቶች የቆረጡትን እንግጫ በዕንቁጣጣሽ ዕለት ያበረክታሉ፡፡ ፎቶዎቹ ከዚህ ቀደም በምሥራቅ ጎጃም ዞን የአዲስ ዓመት መቀበያ የእንገጫ ነቀላ ክብረ በዓል በተከበረበት ጊዜ የተገኙ ናቸው፡፡

የጳጉሜን ነፀብራቅ- እንግጫ ነቀላ

የጳጉሜን ነፀብራቅ- እንግጫ ነቀላ

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...