Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊአዲሶቹ የመዲናዪቱ አውቶቡሶች

አዲሶቹ የመዲናዪቱ አውቶቡሶች

ቀን:

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የገዛቸው 100 የከተማ አውቶቡሶችን፣ ለአንበሳ የከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት መስከረም 21 ቀን 2012 ዓ.ም. አስረክቧል፡፡ ከከንቲባ ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚገልጸው፣ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) የአውቶቡሶቹን ቁልፍ ባስረከቡበት ወቅት እንደተናገሩት፣ በቀጣይነትም የከተማ አስተዳደሩ 3000 ዘመናዊ አውቶቡሶችን ከውጪ በማስገባት ያለውን የትራንስፖርት ችግር በዘላቂነት ለመቅረፍ ይሠራል፡፡ በአውቶቡስ ርክክብ ሥነ ሥርዓቱ ላይም ከንቲባው 500 የአዲስ አበባ ነዋሪ አካል ጉዳተኞች የሚሆን የአንድ ዓመት የነፃ የአውቶቡስ መጓጓዣ የነፃ ቲኬት ስጦታ በማኅበራቸው በኩል አበርክተዋል፡፡ ፎቶዎቹ የሥርዓተ ርክክቡን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...