Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልኦዳ ሽልማት በ18 ዘርፎች ሊሸልም ነው

ኦዳ ሽልማት በ18 ዘርፎች ሊሸልም ነው

ቀን:

በአፋን ኦሮሞ የተሠሩ ኪነጥበባዊ ሥራዎችንና ባለሙያዎችን የሚያበረታታው ኦዳ ሽልማት፣ ጥቅምት 7 ቀን 2012 ዓ.ም. በ18 ኪነጥበባዊ ዘርፎች እንደሚሸልም በሻቱ ቶለማርያም መልቲ ሚዲያ አስታውቋል፡፡ የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ በሻቱ ቶለማርያም እንደገለጹት፣ ከኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጋር በመተባበር የሚዘጋጀው ሦስተኛው የኦዳ ሽልማት፤ በአፋን ኦሮሞ የሚሠሩ የኪነጥበብ ሥራዎችን በማበረታታት ለአገራዊ ኪነጥበብ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽዖ ያደርጋል፡፡

በተመስገን ተጋፋው

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...