Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“ዓባይ የሕይወታችን፣ የእውነታችን እና የእምነታችን ምንጭ ነው!”

“ዓባይ የሕይወታችን፣ የእውነታችን እና የእምነታችን ምንጭ ነው!”

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) 74ኛ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ባለፈው ሳምንት የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንቷ በአማርኛ ባደረጉትና የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች በያዘው ዲስኩራቸው ስለ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ሳያነሱ አላለፉም፡፡ የዓባይ ወንዝን የምንጠቀመው 60 ሚሊዮን የሚሆነው ሕዝብ ቢያንስ እራት በመብራት ለመብላት እንዲችል ነው ሲሉም አስምረውበታል፡፡ የዓባይ ወንዝ ለተፋሰሱ አገሮች የጋራ ሀብት እንጂ የጥርጣሬና የውድድር ምንጭ ሊሆን አይገባም ሲሉም አሳስበዋል፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...