Saturday, March 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“ችግራችንን በጋራ ለመፍታት ቆርጠን ከተነሳን እንደ አጋርና ኢስማኤል ሰላምና ብልፅግናን ማረጋገጥ ከባድ...

“ችግራችንን በጋራ ለመፍታት ቆርጠን ከተነሳን እንደ አጋርና ኢስማኤል ሰላምና ብልፅግናን ማረጋገጥ ከባድ አይሆንብንም”

ቀን:

“ችግራችንን በጋራ ለመፍታት ቆርጠን ከተነሳን እንደ አጋርና ኢስማኤል ሰላምና ብልፅግናን ማረጋገጥ ከባድ አይሆንብንም”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ የ1440ኛ ዓመተ ሒጅራ ዒድ አል አድሃን አስመልክቶ ለሕዝበ ሙስሊሙ ነሐሴ 4 ቀን 2011 ዓ.ም. ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ፡፡ ችግሮች ሁሉ በአንድ ጀንበር ሊፈቱ እንደማይችሉ ያስታወሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የአሁኑ ትውልድ ከትናንት ታሪኩ ትምህርት ወስዶ ከሚገኝበት አገራዊ የማንነት ቀውስ አዙሪት የሚወጣበትና ወደ ዕድገትና ወደ ብልፅግና ጎዳና መግባት የሚያስችለውን የቁጭት ስንቅ መሰነቂያ ማድረግ ይኖርበታል ሲሉ አሳስበዋል፡፡

spot_img
Previous article
Next article
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...