Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹በብዝኃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት››

‹‹በብዝኃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት››

ቀን:

13ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀንን አስመልክቶ በመስቀል አደባባይ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ኅዳር 27 ቀን 2011 ዓ.ም. በተካሄደው የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት የቡና ጠጡ ባህላዊ መስተንግዶ የተከናወነ ሲሆን በዚህም ከአሥር ሺሕ ሰው በላይ ታድሞበታል ተብሎ ተገምቷል፡፡ ለቡና ሥነ ሥርዓቱም 76 ድንኳኖች ተጥለዋል፡፡ ክብረ ቀኑ እስከ ቅዳሜ ኅዳር 29 ቀን ድረስ በተለያዩ ሲምፖዚየሞችና ኮንሰርቶች ተካሂዷል፡፡ የተለያዩ ብሔረሰቦችን የሚወክሉ ኢትዮጵያውያን በባህል ልብስ አሸብርቀው ያከበሩት የዘንድሮው የብሔረሰቦች ቀን መሪ ቃል  ‹‹በብዝኃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት›› የሚል ነው፡፡ ፎቶዎቹ የበዓሉን የመክፈቻ ቀን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...