Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ችግሮች ያሉባቸውን አካባቢዎች በመለየት በወቅቱ ለመፍታት እንሞክራለን፡፡ ሕዝብ በብዛት በሚንቀሳቀስባቸው አካባቢዎችም ጠንካራ ቁጥጥር እናደርጋለን፡፡››

 ዶ/ር ኢንጂነር ጌታቸው በትሩ፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ በዕለተ ሰንበት (መስከረም 9 ቀን 2008 ዓ.ም.) ሥራ የጀመረውን የአዲስ አበባ ከተማ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት በማስመልከት ስለሚደረጉ ጥንቃቄዎችና የአገልግሎት አሰጣጥ ከተናገሩት፡፡ የባቡሩን 17 ኪሎ ሜትር በመሸፈን ከዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ እስከ ቃሊቲ ማሠልጠኛ የተዘረጋው ቀላል ባቡር መስመር ከቻይና በተገኘ 475 ሚሊዮን ዶላር ገንዘብ የተገነባ ሲሆን፣ ለተሳፋሪዎች ከሁለት ብር እስከ ስድስት ብር ታሪፍ ወጥቶለት አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...