Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹ፊቼ ጫምባላ›› በደቡብ አፍሪካ

‹‹ፊቼ ጫምባላ›› በደቡብ አፍሪካ

ቀን:

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ የሲዳማ ብሔር ተወላጆች የብሔሩ የዘመን መለወጫ በዓል ‹‹ፊቼ ጫምባላላ››ን እሑድ ሐምሌ 19 ቀን 2007 ዓ.ም. በጆሐንስበርግ ከተማ አክብረዋል፡፡ ኑሮዋቸውን በደቡብ አፍሪካ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን በተገኙበት በዓሉ የተከበረው ስለሲዳማ ባህልና የፊቼ ጫምባላላ አከባበር የሚያወሱ ጥናታዊ ጽሑፎችን በማቅረብና በልዩ ልዩ ባህላዊ ጭፈራዎች ነው፡፡ ፊቼ ጫምባላላ በብሔር ደረጃ በሐዋሳ ከተማ ጉዱማሌ ባህላዊ አደባባይ ሐምሌ 8 ቀን 2007 ዓ.ም. መከበሩ ይታወሳል፡፡ ፎቶግራዎቹ የሌምቦ ጭፈራን ያሳያሉ፡፡ (በዮሐንስ አልታሞ ጆሐንስበርግ ደቡብ አፍሪካ)

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...