Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹ኢትዮጵያ በሕዳሴ ግድብ ላይ የሚደረገው ውይይት እንዲተላለፍላት እንድትጠይቅ ያስገደዳትን ሁኔታ እንረዳለን፡፡››

የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አህመድ አቡዘይድ፣ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ዙርያ በሳምንቱ መጨረሻ በካርቱም ሱዳን ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለት የነበረው የኢትዮጵያ ሱዳንና ግብፅ ሦስትዮሽ ውይይት ኢትዮጵያ እንዲተላለፍላት መጠየቋን ተከትሎ ለሚዲያ የተናገሩት፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከሥልጣን መልቀቅ ተከትሎ ለስድስት ወር የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሰበብ የሆነበት የካቲት 17 እና 18 ቀን 2010 ዓ.ም. የሦስትዮሹ ስብሰባ፣ ወደፊት በተቻለ ሁኔታ ሊካሄድ እንደሚችል እምነታቸው እንደሆነ የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መናገራቸውም ተዘግቧል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ

በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት...

 መፍትሔ  ያላዘለው  የጎዳና  መደብሮችን  ማፍረስ

በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ...

የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ

ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን...

የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’

በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...