Saturday, March 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየየካቲቱ አብዮት 44ኛ ዓመት

የየካቲቱ አብዮት 44ኛ ዓመት

ቀን:

ዘውዳዊውን ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት መንበርን ያነቃነቀውና በመስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም. እንዲወገድ ያደረገው አብዮት በግብታዊነት የፈነዳው በየካቲት 1966 ዓ.ም. ነበር፡፡ ዘንድሮ 44ኛ ዓመቱ ላይ ደርሷል፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና መንገዶችና አደባባዮች ዘውዳዊ ሥርዓቱን በመቃወም የተለያየ ትዕይንተ ሕዝብ ተካሂዷል፡፡ ከነዚህም በዩኒቨርሲቲና በሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችና መምህራን ሲቀነቀን የነበረው ‹‹ሕዝባዊ መንግሥት ይቋቋም›› በየአደባባዩ ከታዩት መፈክሮች መካከል ይጠቀሳል፡፡

ሔኖክ መደብር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...