Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬ ከናፍር

ፍሬ ከናፍር

ቀን:

‹‹በአፍሪካ ውድቀት ካሳየን በመላው ዓለም መውደቃችን አይቀሬ ነው!››

አዲሱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬስ፣ በ28ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ ላይ ለመገኘት አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት የተመድ ኤጀንሲዎች ሠራተኞችን እሑድ፣ ጥር 21 ቀን 2009 ዓ.ም. ባነጋገሩበት ወቅት፣ በአፍሪካ የሚደረጉ የተመድ የሰላም፣ የፀጥታና የልማት እንቅስቃሴዎች ስኬታማነት በዓለም መድረክም ውጤታማነቱን የሚያረጋግጡ በመሆናቸው የተመድ ሠራተኞች በሙሉ ፖሊሲዎችን በውጤታማነት እንዲያፈጽሙ ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...