Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልቅምሻ የተሰኘ ጦማር ይፋ ተደረገ

ቅምሻ የተሰኘ ጦማር ይፋ ተደረገ

ቀን:

አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ቅምሻ የተሰኘ አዲስ ጦማር (Blog) በአማርኛና እንግሊዝኛ መጀመሩን አስታወቀ፡፡

ኤምባሲው በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ የጦማሩ ዓላማ ወቅታዊ የሆኑ የኤምባሲውን ተግባራት፤ እንዲሁም ከአሜሪካ ባሕል ጋር ተያያዥነት ያላቸውን መረጃዎች ለታዳሚው ማድረስ ነው፡፡

ጦማሩ https://usembassyaddis.wordpress.com/ በየሳምንቱ ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ቅርበት ያላቸውን የአሜሪካ እሴቶች፣ ባህልና የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ዓላማዎችን የሚያቀርብ ሲሆን፣ ከአንባቢዎቹ ጋር ተቀራርቦ የሚነጋገርበት መድረክም ነው፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...