Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየኢትዮጵያ ቅርሶች በአሜሪካ እየተጎበኙ ነው

የኢትዮጵያ ቅርሶች በአሜሪካ እየተጎበኙ ነው

ቀን:

የኢትዮጵያን ክርስቲያናዊ ቅርሶች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይ ማሳቹሴትስ በሚገኘው ሙዚየም ኦፍ ራሽያን አይከንስ በመታየት ላይ ነው፡፡ በዐውደ ርዕዩ ከ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን አንስቶ የነበሩ 60 ቅርሶች ተካተዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል ቀሳውስት የሚያደርጓቸው መስቀሎች፣ አነስተኛና ግዙፍ ሃይማኖታዊ ሥዕሎችና ጽሑፎች ይገኙበታል፡፡ ቅርሶቹ የአንድ አውሮፓዊ ንብረት ሲሆኑ፣ ኪውሬተሩ ዶ/ር ማርክ ሎርክ ይባላል፡፡ ሙዚየሙ በተጨማሪ በድንጋይ ጥርብ ላይ የሚገኙ ሥዕሎችን የሚያሳይ ሲሆን፣ ለአራት ወራት ለሕዝብ ክፍት እንደሚሆን የሙዝየሙ ድረ ገጽ አስታውቋል፡፡ ሥዕሎቹ ሃይማኖታዊ ይዘት ያላቸውና በቤተክርስቲያን ግድግዳና በመጽሐፍ ቅዱስ ሽፋን የሚገኙ ናቸው፡፡ በደማቅ ቀለማትና ለየት ያለ የፊት ቅርፅ አሣሣል የሚታወቀው የኢትዮጵያ ባህላዊ አሣሣል ከቀደምት የባዘንታይን ክርስቲያን አርት ጋር ትስስር አለው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...