Sunday, December 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየጃፓን ቀን ፌስቲቫል

የጃፓን ቀን ፌስቲቫል

ቀን:

የጃፓንና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የተጀመረው እ.ኤ.አ. በ1930 ነው፡፡ ወቅቱ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚገኘው የቀድሞ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት (ራስ መኮንን አዳራሽ) ተገንብቶ የተጠናቀቀበት በመሆኑም፣ ሁለቱ አገሮች ግንኙነታቸውን በፊርማ ያፀደቁት በራስ መኮንን አዳራሽ ነው፡፡ ጃፓን ይህንን ታሳቢ በማድረግ የጃፓን ቀን ፌስቲቫሏን በኅዳር 1 ቀን 2016 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ዩኒቪርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ራስ መኮንን አዳራሽ አክብራለች፡፡

የጃፓን ቀን ፌስቲቫል | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...