Sunday, December 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በኢትዮጵያ አሁን ባለው ሁኔታ በክላሽ መንግሥትን መጣል አይቻልም››

‹‹በኢትዮጵያ አሁን ባለው ሁኔታ በክላሽ መንግሥትን መጣል አይቻልም››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ማክሰኞ ኅዳር 4 ቀን 2016 ዓ.ም. ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በበርካታ ጉዳዮች ላይ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ምላሽ የተወሰደ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክላሽ ይልቅ ብርዕና ሐሳብን በመያዝ ለመወያየት ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ ተናግረው፣ ‹‹በመገዳደል ልናሳካ የምንችለው ዓላማም ሆነ የሚገኝ ትርፍ የለም፡፡

‹‹በኢትዮጵያ አሁን ባለው ሁኔታ በክላሽ መንግሥትን መጣል አይቻልም›› | Ethiopian Reporter | ሪፖርተርለኢትዮጵያ የሚበጀውም በውይይት የበለፀገች አገር መገንባት ነው፤›› ብለዋል፡፡ ‹‹… እኛ የየትኛውም ሠፈር ጽንፍ የወጣ ዋልታ ረገጥ ዕሳቤ መጠቀሚያ አይደለንም፣ እኛ የምንከተለው አገራዊ ዕይታ ነው፡፡ ችግሮቻችንን የምንመለከትበት ሁኔታ በስሜትና በሴራ የሚመራ ሊሆን አይገባም፣ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ወደ መፍትሔ መሄድ አለብን፡፡ ኢትዮጵያ የእያንዳንዱ ዜጋ ውጤት ናት፣ በጋራ መኖርና በጋራ መበልፀግም እንችላለን፤›› ሲሉ አስረድተዋል፡፡  

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...