Monday, December 11, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊከወራት በፊት ሳፋሪኮምን ተቀላቅለው የነበሩት ሔኖክ ተፈራ (አምባሳደር) ሥራቸውን ለቀቁ

ከወራት በፊት ሳፋሪኮምን ተቀላቅለው የነበሩት ሔኖክ ተፈራ (አምባሳደር) ሥራቸውን ለቀቁ

ቀን:

ከሰባት ወራት በፊት የሳፋሪኮም የውጭ ጉዳዮች ዋና ኃላፊና ተቆጣጣሪ ሆነው ተቀጥረው የነበሩት ሔኖክ ተፈራ (አምባሳደር) ሥራቸውን መልቀቃቸው ታወቀ፡፡

የፈረንሣይ፣ ስፔን፣ ፖርቹጋልና ሞናኮ አምባሳደር ሆነው ለሦስት ዓመታት ያገለገሉት ሔኖክ (አምባሳደር) ሥራቸውን እንዳጠናቀቁ፣ የሳፋሪኮም ቴሌኮሙዩኒኬሽን ኢትዮጵያ ኩባንያ የውጭ ጉዳዮች ኃላፊና ተቆጣጣሪ ሆነው መቀጠራቸው ይታወሳል፡፡

ሔኖክ (አምባሳደር) ‹‹በግል ምክንያት›› በሚል ሥራቸውን በራሳቸው ፈቃድ መልቀቃቸው ከመነገሩ በስተቀር፣ ተጨማሪ ምክንያቶች ስለመኖራቸው እሳቸውን አግኝቶ ለማነጋገር የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...