Monday, December 11, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅሮቦት በስህተት የገደለው የመጋዘን ሠራተኛ

ሮቦት በስህተት የገደለው የመጋዘን ሠራተኛ

ቀን:

የግብርና ምርቶች በሚከማቹበት መጋዘን ውስጥ የሚሠራ ደቡብ ኮሪያዊ በሮቦት ተቀርጥፎ መሞቱን ስካይ ኒውስ ዘግቧል፡፡

ካርቶን በማንሳት ላይ የነበረው ሮቦት በስህተት በ40ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘውን ጎልማሳ በማንሳቱ የሠራተኛው ሕይወት ሊያልፍ ችሏል፡፡

ጎልማሳው ሊሞት የቻለው ሮቦቱ በጭንቅላቱና በደረቱ ላይ ባደረሰበት ጉዳት ሲሆን፣ በደቡብ ኮሪያ የጎሲዮንግ አስተዳደር ፖሊስ፣ ሮቦቱ ደኅንነቱ የተጠበቀ ስለመሆኑና ያሉበትን እክሎች በመመርመር ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡

ከዚህ ቀደምም ባፒዮንግቴክ በሚገኝ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ውስጥ አንድ ሠራተኛ በሮቦት ከባድ ጉዳት እንደደረሰበት አሶሽየትድ ፕሬስ አስታውሷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...