Sunday, December 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህል‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች››

‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች››

ቀን:

‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች›› የራስ እውነትን ፊት ለፊት በድፍረት ለመጋፈጥ ሲባል የተጻፈ መጽሐፍ መሆኑን ደራሲው ማስረሻ ማሞ ይናገራል፡፡

ሥነ ልቦናዊ ሕመምን፣ አካላዊ ቁስልን፣ ስሜታዊ ሲቃንና ማኅበራዊ ሰቆቃን አደባባይ ላይ ማስጣትን የፈውስ ሒደት አድርጎ የሚያሳይ መጽሐፍ ሲሆን፣ ሕይወት እንደወረደ የተንኮለኮለበት ነው፡፡ መጽሐፉ በአንድ ዓመት ከስድስት ወሯ እናቷ የሞተችባት፣ በሦስት ዓመቷ አባቷ ጥሏት የጠፋ፣ በአምስት ዓመቷ አያቷን በሞት የተነጠቀች፣ በአደራ የተቀበሉ ዘመዶቿ የቤት አገልጋይ ያደረጓት፣ በእህቷ ከፍተኛ የሆነ ኢኮኖሚያዊ ብዝበዛ የተደረገባትና ልጅ በወለደችላቸው ወንዶች ምንም ዓይነት ዕገዛ ስላልተደረገላት የቀጨኔ እናት በዋናነት የሚተርክ ነው።

በማስረሻ ማሞ የተጻፈው ‹‹አባት ዐልባ ሕልሞች›› 340 ገጽ ያለው ሲሆን፣ ዋጋውም 700 ብር ነው፡፡ ዛሬ ጥቅምት 18 ቀን 2016 ዓ.ም. ከ8፡00 ሰዓት በስቴይ ኢዚ ፕላስ ሆቴል የሚመረቅ ይሆናል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...