Wednesday, December 6, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በአፍሪካ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት ምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ...

‹‹በአፍሪካ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት ምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ነው››

ቀን:

የአፍሪካ ስትራቴጂካዊ ጥናቶች ማዕከል (Africa Center for Strategic Studies) ባለፈው ሳምንት ባወጣው ሰፊ ዘገባ፣ አፍሪካ ውስጥ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት በምሥራቅ አፍሪካ መሆኑንና እነሱም ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ሱዳንና ሶማሊያ መሆናቸው ገልጿል፡፡

‹‹በአፍሪካ ፅኑ የምግብ እጥረት ካጋጠማቸው አሥር አገሮች አራቱ የሚገኙት ምሥራቅ አፍሪካ ውስጥ ነው›› | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

መፍትሔ ያልተገኘላቸው ግጭቶች አሁንም ለምግብ እጥረት ዋነኛ ገፊ ምክንያት መሆናቸውን አስታውቆ፣ ለፅኑ የምግብ እጥረት ከተጋለጡ 149 ሚሊዮን አፍሪካውያን ውስጥ 82 በመቶ የሚሆኑት ግጭት ውስጥ ባሉ አገሮች እንደሚገኙ አመልክቷል፡፡ በአፍሪካ 38 አገሮች በተወሰነ ደረጃ ፅኑ የምግብ እጥረት እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ነገር ግን ሁለት-ሦስተኛ ያህሉ ፅኑ ችግር በአምስት ግጭት ውስጥ ባሉ አገሮች ማለትም በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ በናይጄሪያ፣ በሱዳን፣ በኢትዮጵያና በደቡብ ሱዳን መከማቸቱን ማዕከሉ አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ 20.1 ሚሊዮን ወገኖች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን፣ 15.1 ሚሊዮን ያህሉ ደግሞ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው በማዕከሉ ዘገባ ተካቷል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...