Wednesday, December 6, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር«ጦርነት አማራጭ ሆኖ መቅረብ የለበትም»

«ጦርነት አማራጭ ሆኖ መቅረብ የለበትም»

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የ2016 የጋራ ጉባዔን ሲከፍቱ ያስተጋቡት ኃይለ ቃል፡፡ የሕግ የበላይነትን

ማረጋገጥና የሰላም መንገዶችን አሟጦ በመጠቀም ዘላቂ አገራዊ ሰላምን ለማረጋገጥ መሥራት የዚህ ዓመት የመንግሥት ዋና ተግባር መሆኑን ያስታወቁት ፕሬዚዳንቷ፣ መንግሥት ከማንኛውም ኃይል ጋር ለመነጋገር ዝግጁ መሆኑን ጠቅሰዋል። የሰላምና የእንድነት ጥሪ በማቅረብም በየትኛውም አካባቢ ያሉ ግጭቶች በሰላም እንዲፈቱም ጠይቀዋል። ኢትዮጵያ ጥንታዊት ከመሆኗ ባሻገር ለዓለም በታሪክ፣ በጥበብ፣ በአርበኝነትና በአሰባሳቢነት ጉልህ ድርሻ ያበረከተች ሆና ሳለ በሌላ በኩል በአሁኑ ወቅት ራሷን በሚያቀጭጭና በሚያወድም ችግር ውስጥ መሆኗንም ሳይጠቁሙ አላለፉም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...