Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ልክ እንደ ሰላምና መረጋጋት ሁሉ የአኅጉሪቱ ዋንኛ አጀንዳ...

‹‹የአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ ልክ እንደ ሰላምና መረጋጋት ሁሉ የአኅጉሪቱ ዋንኛ አጀንዳ ነው››

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ የተናገሩት፡፡ አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ላይ የሚሠሩ የምርምር ተቋማት ላይ ሙዓለ ንዋይ ማፍሰስ  ይገባታል ያሉት ፕሬዚዳንቷ፣ በኢትዮጵያ ባለፈው አሠርት የአየር ንብረት ለውጥ በፈጠራቸው ቀውሶች ድርቅ፣ ጎርፍ እና የአንበጣ መንጋ ሚሊዮኖች ለጉዳት መዳረጋቸውን አንስተዋል። በሌላ በኩል፣ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በአስር ዓመት የልማት መሪ ዕቅድ ውስጥ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ ኢኮኖሚን የመገንባትን ጉዳይ አካታ እየሠራች ስለመሆኑም ገልጸዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...