Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያ ከብሪክስ በአግባቡ እንድትጠቀም የአስተዳደር ሥርዓቷን ማዘመን ያስፈልጋታል››

‹‹ኢትዮጵያ ከብሪክስ በአግባቡ እንድትጠቀም የአስተዳደር ሥርዓቷን ማዘመን ያስፈልጋታል››

ቀን:

የምጣኔ ሀብት ባለሙያና የፖሊሲ አማካሪው ቆስጠንጢኖስ በርሀ ተስፋ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ብሪክስ አባልነት ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘትን አስመልክተው ለኢፕድ በሰጡት አስተያየት የተናገሩት፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሙያው አያይዘውም ከሙስና ጋር በተያያዘ ተገቢውን አገልግሎት የማይሰጡ ተቋማትና አመራሮች ኢንቨስተሮች በሚመጡበት ጊዜ ተገቢውን አገልግሎት ባለመስጠት እንቅፋት እንዳይፈጥሩ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ያስፈልጋልም ብለዋል። የብሪክስ አባል አገሮች በቴክኖሎጂ የበለጸጉ፣ ከፍተኛ ዕድገት ያስመዘገቡና በፍጥነት በማደግ ላይ ያሉ ብሎም ምርታቸውን በስፋት ወደ ሌሎች አገሮች በመላክ የሚታወቁ ናቸው ያሉት የፖሊሲ አማካሪው፣ ኢትዮጵያ ያላትን ከፍተኛ የእርሻ መሬትና የውኃ ሀብት በመጠቀም የኢንቨስትመት አጋርነቷን በማጠናከር ምርታማነትን ለማሳደግና ወደ ውጭ በመላክ ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚያስችል አቅም መፍጠር ያስችላታል ብለዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...