Tuesday, October 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ሁሉም ጦርነቶች አንድ ወቅት ሊቆሙና ሰላም ሊሰፍን የግድ ነው››

‹‹ሁሉም ጦርነቶች አንድ ወቅት ሊቆሙና ሰላም ሊሰፍን የግድ ነው››

ቀን:

የደቡብ አፍሪካ  ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፉዛ፣ የአፍሪካ መሪዎች የሰላም ቡድንን መርተው ሩሲያ በተገኙበት ወቅት ለፕሬዚዳንት ፑቲን የተናገሩት፡፡ ሰሞኑን  በኪይቭና ሞስኮ በመገኘት 16 ወራት የዘለቀውን የሩሲያና  ዩክሬን ጦርነት የሚያበቃበትን የሰላም ሐሳብ ለሁለቱ ፕሬዚዳንቶች ዘለንስኪና ፑቲን ማቅረባቸውን ዶቸቬሌ ዘግቧል።
በሁለቱ አገሮች እየተካሄደ ያለው አውዳሚ ጦርነት ለማስቆም  ሰባት የአፍሪካ መሪዎች በጋራ ያቀረቡት ተማፅኖ ተወድሷል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...