Tuesday, October 3, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ተፀፅጽተናል፤ ለተጎዱት ሁሉ ይቅርታ እንጠይቃለን!››

‹‹ተፀፅጽተናል፤ ለተጎዱት ሁሉ ይቅርታ እንጠይቃለን!››

ቀን:

የሮማኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በኬንያ የሚገኙት አምባሳደሩ አፍሪካውያንን ከጦጣ ጋር ማነፃፀራቸው ተከትሎ ለተነሳው ቁጣ የሰጠው ይፋዊ ቃለ ይቅርታ፡፡ እንደ ቢቢሲ ዘገባ፣ የሮማኒያ አምባሳደር ድራጎስ ቲጋው ባለፈው ሚያዝያ አጋማሽ በናይሮቢ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ሕንፃ ውስጥ ሆነው አንድ ጦጣ በመስኮት ከተመለከቱ በኋላ፣ ‹‹የአፍሪካ ቡድን ተወካዮች ሊቀላቀሉን›› ሲሉ ማፌዛቸውን ተከትሎ ይቅርታ የጠየቀው የሮማኒያ መንግሥት፣ አምባሳደሩን ወደ ቡካሬስት ጠርቷል። የዘረኝነት ባህሪም ሆነ አስተያየት ፈጽሞ ተቀባይነት እንደሌለው በሰኔ 4 ቀን 2015 ዓ.ም.  መግለጫው ያመለከተው የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ፣ የአምባሳደሩ ንግግር ሮማኒያ ከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላት ግንኙነትን እንደማያበላሽ ተስፋ እናደርጋለን ብሏል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...