Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ጀግና፣ ቆራጥ ወታደር ግን ደግሞ ትሁት ሰው- ዓሊ በርኬ››

‹‹ጀግና፣ ቆራጥ ወታደር ግን ደግሞ ትሁት ሰው- ዓሊ በርኬ››

ቀን:

በካራማራው የኢትዮጵያና ሶማሊያ ጦርነት ጀብዱ የፈጸሙ ኢትዮጵያውያን ጀግኖች ታሪክን  የካራማራ ግራሮች  በሚል ርዕስ የጻፈችው መቅደስ ዓቢይ፣ ሻለቃ ባሻ ዓሊ በርኬን የገለጸችበት ዓረፍተ ነገር፡፡ ዜና ዕረፍታቸው ግንቦት 29 ቀን 2015 ዓ.ም. የተሰማው ሻለቃ ባሻ ዓሊ፣ ከ45 ዓመት በፊት የወራሪውን የሶማሊያ ሠራዊት ታንኮች በማቃጠላቸው ከኢትዮጵያ መንግሥት የጦር ሜዳ ጀብዱ ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...