Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅእንደወጣች የቀረችው የ‹‹ደሴ›› ጢያራ

እንደወጣች የቀረችው የ‹‹ደሴ›› ጢያራ

ቀን:

ከሰማንያ ሰባት ዓመት በፊት፣ ከፋሺስት ጣሊያን ሠራዊት ጋር  እየተካሄደ የነበረው  ጦርነት  በሚያዝያ መገባደጃ  አዲስ አበባ ከተማ ይደርሳል። አስቀድሞ ግን የኢትዮጵያ መንግሥት ጀርመናዊውን ፓይለት ሉድቪግ ዌበርን ‹‹ደሴ››  የተባለችውን ‘ጀንከርስ ደብሊው 33ሲ’ ትንሽ አውሮፕላንን (ጢያራ) ይዞ ወደ ሱዳን እንዲበር ያዘዋል። አብራሪው ሚያዝያ 25 ቀን 1928 ዓ.ም.  ደኅንነቱ የተጠበቀ ነው  ወደ ተባለው የብሉ ናይል ግዛት ያየር ማረፊያ፣  ኤር ሮዝሬስ ቢቃረብም በሰላም ለማረፍ አልታደለም። ነዳጅ በማለቁና  ሞተሩ በመጥፋቱ አብራሪው ድንገተኛ ለማረፍ  ቢሞክርም  ከኤር ሮዝሬስ በስተደቡብ በሚገኝ በረሃ አካባቢ
ከመከስከስ ግን አልተረፈም።   አብራሪው ምንም ጉዳት ባይደርስበትም  አውሮፕላኗ ግን ከጥቅም ውጭ በመሆኗ የሮያል አየር ኃይል በአካባቢው  ለሚገኝ ቆራሌው ሽጧታል።

እንደወጣች የቀረችው የ‹‹ደሴ›› ጢያራ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

– ምንጭ፣  ቢሮ ኦቭ ኤርክራፍት አክሲደንትስ አርካይቭስ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...