Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር«ስለ ሰላም መወያየት የሚቻለው ዜሌንስኪና ፑቲን ስለ ሰላም መወያየት ሲፈልጉ ብቻ ነው››

«ስለ ሰላም መወያየት የሚቻለው ዜሌንስኪና ፑቲን ስለ ሰላም መወያየት ሲፈልጉ ብቻ ነው››

ቀን:

ሰሞኑን በጃፓን ሒሮሺማ ከተማ በተካሄደው የቡድን 7 ጉባዔ፣ በተጋባዥነት የተሳተፉት የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ የተናገሩት ኃይለ ቃል፡፡  ዲደብሊው እንደዘገበው፣ በጦርነት መሃል የሰላም ዕቅድ ማዘጋጀት አይቻልም ያሉት ፕሬዚዳንት ሉላ፣ አያይዘውም  የምንፈልገው መጀመሪያ ጦርነቱ፣ ጥቃቱ እንዲቆም ነው። ከዚያ በኋላ በዩክሬንና በሩሲያ መሃል ድርድር እንዲደረግ ንግግር እንጀምራለን ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...