Wednesday, June 7, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየአፍሪካን 60ኛ ዓመት በ60 ሥነ ጠቢባን ሥራዎች

የአፍሪካን 60ኛ ዓመት በ60 ሥነ ጠቢባን ሥራዎች

ቀን:

የአፍሪካ ኅብረትን የወለደው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት (አአድ) በአዲስ አበባ ከተማ ከተመሠረተ ዘንድሮ 60 ዓመት ሞላው፡፡ በ1955 ዓ.ም. ወርኃ ግንቦት በወቅቱ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት በነበሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አማካይነት የተሰባሰቡ የአፍሪካ መሪዎች ለአፍሪካውያን ኅብረት መሠረት የጣለውን አአድ ዕውን አድርገውታል፡፡

የዚህን አኅጉራዊ ድርጅት የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ፣ የኢትዮጵያ ሠዓሊያንና ቀራፂያን ማኅበር የ60 ኢትዮጵያውያን ሠዓሊያንና ቀራፂያን የሥነ ጥበብ ሥራዎች የሚያሳይ ዓውደ ርዕይ ካዛንቺስ በሚገኘው በታሪካዊው የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሲኤ) አዳራሽ ውስጥ አዘጋጅቷል፡፡ ‹‹የአፍሪካ ቀን አፍሪካዊ ማንነት የሥዕል ትርዒት›› የሚል ርዕስ ያለውና ግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚከፈተው ዓውደ ርዕይ የሚያበቃው የአፍሪካ ቀን በሚታሰብበት ግንቦት 17 መሆኑ ተገልጿል።

የሥዕል ትርዒቱ ማስተዋወቂያ ሰሌዳ ሆኖ የቀረበው በአፍሪካ አዳራሽ መግቢያ በግዝፈት የሚታየው፣ ‹‹አፍሪካ ትናንት ዛሬና ነገ›› የተሰኘው የእጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ታሪካዊ ሥራ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በትግራይ ተቋርጦ የነበረው የምግብ ዕርዳታ እንዲጀምር አቶ ጌታቸው ጥያቄ አቀረቡ

የዓለም ምግብ ፕሮግራምና የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት...

ኢዜማ ከለቀቁ አባላት ግማሽ ያህሉ የዲሲፒሊን ችግር የነበረባቸው ናቸው አለ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በቅርቡ ከፓርቲው አባልነት ለቀናል...

የአዲስ አበበ መምህራን ማኅበር የደመወዝ ጥያቄው ምላሽ ካላገኘ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚያቀርብ አስታወቀ

የአዲስ አበባ መምህራን ማኅበር ለረጅም ዓመት ያገለገሉ መምህራን ደመወዝና...

ኢሰመኮ በዩኒቨርሲቲዎች የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጉዳይ የሚመራበት የጽሑፍ ፖሊሲ አለመኖሩን አስታወቀ

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች...