Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ጄኔራሎቹ ያላቸው ግጭት ከሚጣፍጠው ባቅላባ ላይ አብረን እንካፈል ከሚል የመነጨ ነው»

‹‹ጄኔራሎቹ ያላቸው ግጭት ከሚጣፍጠው ባቅላባ ላይ አብረን እንካፈል ከሚል የመነጨ ነው»

ቀን:

የታሪክ ተመራማሪና የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ጉዳዮችን የሚከታተሉት መሀመድ ሀሰን (ፕሮፌሰር)፣ የሱዳንን ወቅታዊ ጉዳይ በተመለከተ ለዲደብሊው የተናገሩት፡፡ በሱዳን ወታደራዊ ኃይሎች መካከል የተፈጠረውን ግጭት ለማስቆም የሁለቱም ወገኖች ተወካዮች፣ በሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ እየተነጋገሩ መሆኑን ተከትሎ ለሚዲያው አስተያየታቸውን የሰጡት ፕሮፌሰሩ፣ ተፋላሚዎቹ በሱዳን ታሪክ ላይ ግጭትም ሆነ በዚያ ላይ ትርክት የላቸውም ያሉ ሲሆን፣ ግጭቱ በቶሎ መፍትሔ እንደሚያገኝ ተስፋ እንዳላቸውም ጠቁመዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...