- Advertisement - - Advertisement - ዜናየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለንግድ ባንክ የቦርድ አባላትን ሰየመ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: May 16, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት የቦርድ አባላትን ዛሬ ግንቦት 8 ቀን 2015 ዓም መሰየሙ ታወቀ። የንግድ ባንክ ቦርድ አባል ሆነው የተሰየሙት፣ የገቢዎች ሚኒስትሯ ወ|ሮ ዓይናለም ንጉሴ፣ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ወንድም አገኝ ነገራና የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር(ኢንሳ) ምክትል ዳይሬክተር ወ/ሮ ትዕግት ሀምድ ናቸው። Previous articleየመሬት ሊዝ ጨረታ ከአራት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ወጣNext articleሕወሓት የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት ተቃኝቶ እንዲስተካከል ጥያቄ አቀረበ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ ማስታወቂያ - May 31, 2023 የአዛርባጃን ኤምባሲ የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ... [ክቡር ሚኒስትሩ አምሽተው ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው ‹‹ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ሕዝባችንን እናሻግራለን›› የሚለውን የቴሌቪዥን ዜና ተመልክተው ለብቻቸው ሲስቁ አገኟቸው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - May 31, 2023 ስልክ እያወራሽ ነበር እንዴ? ኧረ በጭራሽ... ምነው? ታዲያ ምንድነው ብቻሽን የሚያስቅሽ? አይ...... የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ ዮናስ አማረ - May 31, 2023 እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ... ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ ምሕረት ሞገስ - May 31, 2023 የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...