- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅበልዩ የቆመ ንግዳዊው ፍርድ ቤት በልዩ የቆመ ንግዳዊው ፍርድ ቤት በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: May 14, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ዘመን፣ በ1927 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ ‹‹የንግድ ሥራ ክፍል በልዩ የቆመ ፍርድ ቤት›› የሚባል ተቋም ነበረ፡፡ በመሥርያ ቤትነት ያገለግል በነበረው ታሪካዊ ሕንፃ የተሰባሰቡት ሰዎች አለባበስ የዘመኑን የአልባሳት ትውፊት ያሳያል፡፡ ዘጠኝ ዓሠርታትን ያስቆጠረው ይህ ፎቶ፣ የሚያሳየው ሕንፃ የት ይሆን የነበረው፣ አሁንስ በሕይወት ይኖር ይሆን? Previous articleምርጫ ቦርድ የህወሓትን “ሕጋዊ ሰውነቴ ይመለስልኝ”ጥያቄ ውድቅ አደረገNext articleአዳም በለሱን ባይበላ ኖሮ ምን ዓይነት ሕይወት ይኖረን ነበር? - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ ማስታወቂያ - May 31, 2023 የአዛርባጃን ኤምባሲ የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ... [ክቡር ሚኒስትሩ አምሽተው ወደ መኖሪያ ቤታቸው ሲገቡ ባለቤታቸው ‹‹ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ሕዝባችንን እናሻግራለን›› የሚለውን የቴሌቪዥን ዜና ተመልክተው ለብቻቸው ሲስቁ አገኟቸው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - May 31, 2023 ስልክ እያወራሽ ነበር እንዴ? ኧረ በጭራሽ... ምነው? ታዲያ ምንድነው ብቻሽን የሚያስቅሽ? አይ...... የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ ዮናስ አማረ - May 31, 2023 እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ... ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ ምሕረት ሞገስ - May 31, 2023 የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...