Sunday, September 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የልዩ ኃይሉን መልሶ ማደራጀትን በሚመለከት ብዙ ሥራዎች የተሠሩ ቢሆንም አፈጻጸሙ ሒደት ላይ...

‹‹የልዩ ኃይሉን መልሶ ማደራጀትን በሚመለከት ብዙ ሥራዎች የተሠሩ ቢሆንም አፈጻጸሙ ሒደት ላይ ስህተት ተፈጽሟል››

ቀን:

አቶ ግርማ የሺጥላ፣ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ አባልና የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ የተናገሩት፡፡ ልዩ ኃይሉን መልሰን አጠናክረን እናደራጃለን የሚል ዕቅድ ይዘን ስንንቀሳቀስ፣ ልዩ ኃይሉን ለማፍረስ ‹‹መንግሥት ወሰነ የሚል የፖለቲካ ሥራ በስፋት ተሠራጨ፡፡ በዚህ ምክንያት የአማራ ክልል የሥራው ባለቤቶች ሥራው ወደ ክልሉ መጥቶ ሲጀመር በአግባቡ ውይይት ሲደረግ በመሀል ከሥራው ፈጻሚዎች መካከል ‹‹ትጥቅ እንዲያወርድ›› በሚል የመንግሥት መሪዎች ባላወቁት ምክንያት ሾልኮ ወደ ማኅበራዊ ሚዲያ ሲዘዋወር ተመለከትን፡፡ በዚህ በኩል በእጅጉ አዝነናል የሠራዊቱንም የሕዝቡንም ክብር ይነካል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...