Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አገሮቹ በጋራ ውኃ የጋራ አስተዳደር ብሎም የሚያስተሳስር የጋራ የሕግ መሠረት ሊኖራቸው ይገባል››

‹‹አገሮቹ በጋራ ውኃ የጋራ አስተዳደር ብሎም የሚያስተሳስር የጋራ የሕግ መሠረት ሊኖራቸው ይገባል››

ቀን:

የዓባይ ውኃ ጉዳይ ተመራማሪና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) ለኢፕኤ የተናገሩት፡፡ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት 12ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ቃለ ምልልስ ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ የዓባይ ተፋሰስ አገሮች በውኃ ሀብቱ አብረው ሲጠቀሙ ዘላቂ መፍትሔም ሊመጣ ይችላል፡፡ ለዚህም በተቻለ መጠን ስትራቴጂ ዘርግተው ለጋራ ጥቅም በጋራ መምከር ያስፈልጋቸዋል ብለዋል፡፡

የጋራ ሕግና የጋራ አስተዳደር ደግሞ በስምምነት የሚደረግ እንጂ፣ አንዱ አገር ‹‹ይኸውላችሁ ሕግ ሠርቻለሁ፣ እናንተንም ይገዛል፤›› ብሎ ማስገደድ እንደማይችልም አክለዋል፡፡   

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...