Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየጥንቱ የአንበሳ አውቶቡስ

የጥንቱ የአንበሳ አውቶቡስ

ቀን:

በአዲስ አበባ ከተማ ሕዝብን በማመላለስ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት በቀዳሚነት የሚጠቀሰው የአንበሳ አውቶቡስ ነው፡፡ በዘመነ ደርግ (1967 ዓ.ም.) ከመወረሱ በፊት በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት ባለቤትነት ይተዳደር ነበር፡፡ ከግማሽ ምዕት ዓመት በፊት ከነበሩት አውቶቡሶች አንዱ፣ በአራት ኪሎ ሚያዝያ 27 አደባባይ የሚገኘውን የድል ሐውልትን ሲያልፍ የሚታየው (ፎቶ) ነው፡፡ በምሥራቅ በኩል የሚታየው ሕንፃ በ1954 ዓ.ም. ሥራውን የጀመረው የጀርመን ባህል ተቋም (ጎተ) የመጀመርያው ቢሮው ሲሆን፣ በምዕራብ በኩል የሚገኘው የያኔው የትምህርትና ሥነ ጥበብ ሚኒስቴር (አሁን የትምህርት ሚኒስቴር) ሕንፃ ነው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...