Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያ ይቺ ናት ወይ? ኢትዮጵያ ይቺ አይደለችም››

‹‹ኢትዮጵያ ይቺ ናት ወይ? ኢትዮጵያ ይቺ አይደለችም››

ቀን:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማርቆስ፣ በሁለት ሊቃነ ጳጳሳት ሥርዓተ ቀብር ላይ የተናገሩት፡፡ በቅርቡ ያረፉት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት አቡነ ባስልዮስና አቡነ አረጋዊ ሥርዓተ ቀብር መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሲፈጸም፣ መሰንበቻውን አዲስ አበባ ውስጥ በድንጋይ ተወግረው ስለተገደሉት አንድ አባት አስመልከተው ነው አቡነ ማርቆስ፣ በአሁኑ ሰዓት ካህን ቀድሶ ቆርቦ አቁርቦ በድንጋይ ተወግሮ በሚሞትበት ዘመን መደረሱ ምን ይባላል፣ ኧረ ኢትዮጵያውያን ምን ነካችሁ? ግን ምን እናድርግ? ኢትዮጵያ እንደዚህ ነበረች? ምነው ምሁራን ምን ነካችሁ? ይሄ ግራ የገባው ፖለቲካ ምን ይጠቅም ብላችሁ? ምናለ ዝም ባትሉ? ምነው ዶክተሮች? ምነው የሀገር ሸማግሌዎች? ምነው የሃይማኖት መሪዎች? እንደዚህ ነው? ሲሉ ጠይቀዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...