Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ዓለምን አገሬ አድርጌያለሁ››

‹‹ዓለምን አገሬ አድርጌያለሁ››

ቀን:

 የሥነ አካባቢ ሳይንቲስቱ ተወልደ ብርሃን ገብረ እግዚአብሔር (ዶ/ር)፣

 ግለ ታሪካቸውን የምድራችን ጀግና በሚል ርዕስ ላዘጋጀው ዘነበ ወላ የነገሩት፡፡ ማንንም ሰው በእኔ ሕይወት ውስጥ እምነቱን አከብርለታለሁ። እኔም እንዲሁ አመለካከቴን እንዲያከብሩልኝ እፈልጋለሁ። በዚህም አመለካከት ዓለምን አገሬ አድርጌያለሁ ያሉት ነፍስ ኄር ተወልደ ብርሃን፣ ሰው ሁሉ ሰው ነው። ሰው ሁሉ የትም ይፈጠር እኩል ነው የሚለውን እምነት በተጨባጭ እያሳዩ ያሳደጓቸው ወላጆቻቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...