Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በማኅበረሰቡ የጎሰኝነት አስተሳሰብ መቅረፍ አለብን››

‹‹በማኅበረሰቡ የጎሰኝነት አስተሳሰብ መቅረፍ አለብን››

ቀን:

አዲሱ የአፋር ሱልጣኔት ሱልጣን የሆኑት ሱልጣን አህመድ ዓሊሚራሕ መንበራቸውን ሲረከቡ የተናገሩት፡፡ በአፋር ክልል አሳዒታ ከተማ መጋቢት 4 ቀን 2015 ዓ.ም. በዓለ ሲመታቸው የተከበረው 15ኛው ሱልጣን አህመድ ዓሊሚራሕ፣ ሁሉም ኅብረተሰብ በአንድነት ወደ ልማት ጎዳና እንዲሰማራ፣ የተሰጣቸውን ኃላፊነት ከሕዝቡ ጎን በመቆም እንሚሠሩ ተናግረዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...