Friday, March 31, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየቦረናው ድርቅ

የቦረናው ድርቅ

ቀን:

በኦሮሚያ ክልል፣ በቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ ለሦስት ተከታታይ የዝናብ ወቅቶች በጠፋው ዝናብ ሳቢያ የመጣና የተራዘመ መሆኑ ይነገራል፡፡ በዚህ የዝናብ እጥረት የተነሳ የአካባቢው ሕዝብ ተጎድቷል፡፡ የሚተዳደርባቸው ከብቶቹም እያለቁበት ነው፡፡ ኅብረተሰቡን ለመታደግ አገር እየተባበረ ነው፡፡ ፎቶዎቹ በአካባቢው ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ያሳያሉ፡፡

የቦረናው ድርቅ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተርየቦረናው ድርቅ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

– ፎቶ፡ መስፍን ሰሎሞን

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ

_ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ​ ጥር 14...

በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ

በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት...

[የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው]

ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ...

የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት

ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...