- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅየቦረናው ድርቅ የቦረናው ድርቅ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: March 12, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail በኦሮሚያ ክልል፣ በቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ ለሦስት ተከታታይ የዝናብ ወቅቶች በጠፋው ዝናብ ሳቢያ የመጣና የተራዘመ መሆኑ ይነገራል፡፡ በዚህ የዝናብ እጥረት የተነሳ የአካባቢው ሕዝብ ተጎድቷል፡፡ የሚተዳደርባቸው ከብቶቹም እያለቁበት ነው፡፡ ኅብረተሰቡን ለመታደግ አገር እየተባበረ ነው፡፡ ፎቶዎቹ በአካባቢው ያለውን ነባራዊ ሁኔታ ያሳያሉ፡፡ – ፎቶ፡ መስፍን ሰሎሞን Previous articleእናቶችና ልጆቻቸውን ከጎዳና ሕይወት የመታደጉ መንገድNext articleየአገር ተስፋ እንደ ጉም እንዳይበተን ጥንቃቄ ይደረግ! - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ተወግዘው የነበሩ ሦስቱ ሊቀጳጳሳትና 20 ተሿሚ ኤጲስ ቆጶሳት ውግዘት ተነሳ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 30, 2023 _ቀሪዎቹ ሦስት ህገወጥ ተሿሚዎች የመጨረሻ እድል ተሰጥቷቸዋል ጥር 14... በሕወሓት አመራሮች ላይ ተመስርቶና በሂደት ላይ የነበረው የወንጀል ክስ ተቋረጠ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 30, 2023 በቀድሞ የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ደብረጽዮን ገብረሚካኤ,(ዶ/ር)ና ባለፈው ሳምንት በተሾሙት... [የምክር ቤቱ አባል ላቀረቡት ጥያቄ በተሰጣቸው ምላሽ አቤቱታቸውን ለክቡር ሚኒስትሩ እያቀረቡ ነው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 29, 2023 ክቡር ሚኒስትር እየሆነ ያለው ነገር ትክክል ነው? ምነው? ምክር ቤቱም ሆነ... የጉራጌ የክልልነት ጥያቄ ትኩሳት ዮናስ አማረ - March 29, 2023 ቅዳሜ መጋቢት 16 ቀን 2015 ዓ.ም. በጉራጌ ዞን ወልቂጤ...