Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየ127ኛው ዓመት የዓድዋ ድል በዓል አከባበር

የ127ኛው ዓመት የዓድዋ ድል በዓል አከባበር

ቀን:

ኢትዮጵያ በወራሪው የጣሊያን ሠራዊት ላይ በዓድዋ ድል የተቀዳጀችበት የየካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. 127ኛ ዓመት በአገር አቀፍ ደረጃ ተከብሯል፡፡ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ በዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በንጉሠ ነገሥት ምኒልክ ሐውልት ሥር ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዱ ጉንጉን አበባ አስቀምጠዋል፡፡ በመንግሥታዊ አከባበርም የመከላከያ ሚኒስቴር ያዘጋጀው ወታደራዊ ሠልፍም በመስቀል አደባባይ ተከናውኗል፡፡ ፎቶዎቹ የአከባበሩን ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የ127ኛው ዓመት የዓድዋ ድል በዓል አከባበር | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...