Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅትውስታ- ‹‹ጀግኖች አልፈዋል››

ትውስታ- ‹‹ጀግኖች አልፈዋል››

ቀን:

ከሰማንያ ስድስት ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ከተማ የፋሺስት ጣሊያን ጭፍራዎች ከየካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም. አንስቶ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ባደረጉት ፍጅት፣ 30 ሺሕ ኢትዮጵያውያን ሰማዕትነትን ተቀብለዋል፡፡ የሰማዕታቱ መታሰቢያ ስድስት ኪሎ በሚገኘው ሐውልታቸው ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2015 ዓ.ም. እየታሰበ ነው፡፡ ከስድስት ዓመት በፊት ዕለቱ ሲታሰብ  ከተገኙት አንዱ የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን (ከቀኝ 4ኛው) ‹‹ጀግኖች አልፈዋል፣ ታሪካቸው፣ አልነካ ባይነታቸውና ልዕልናቸው ግን አያልፍም፤›› ማለታቸው ይታወሳል፡፡

ፎቶው የያኔውን አከባበር ያሳያል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

‹‹ከኦነግ ሸኔ ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት አለን›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ

መንግሥት ከ‹‹ኦነግ ሸኔ››ጋር ያለውን ግጭት በሰላም ለመፍታት ከፍተኛ ፍላጎት...

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...